ህብረተሰብ

Rate this item
(6 votes)
አሁን አለን በመኪናችን ውስጥ ሆኖ መንገዱን እየመራን የሚገኘው ጓደኛችን አክሊሉ ጉላይ፡፡ አሁን ዛላንበሳ ከተማ ውስጥ ነው የምንገኘው፡፡ ወደ ዋነኛው የጉዞአችን መዳረሻ አሊቴና ለመድረስ ሁለት አማራጭ መንገዶች አሉን፡፡ አንደኛውና የተለመደው መንገድ ለተወሰኑ ደቂቃዎች የኤርትራን ግዛት አቋርጠን ተመልሰን የምንወጣበት መንገድ ሲሆን ሌላኛው…
Rate this item
(2 votes)
አንዳንዴ ለነገሮች የምንሰጠው ትርጓሜ እንደየአካባቢያችን ዓውድ ይወስናል፡፡ በዚህ ዐውድ ውስጥ ደግሞ ባህል፣ ልማድና እምነት የየራሳቸውን ፈንታ ያዋጣሉ፡፡ በተፈጥሮ የተቀበልናቸውን ነገሮች ማህበረሰብ፣ ቤተሰብና አካባቢ እንደልምዳቸውና ዝንባሌያቸው ሞገስ ሊሰጡን፣ ወይም ዝቅ አድርገው ሊፈርጁን የሚችሉበት ቀጥተኛ ያልሆነ ሥልጣን አላቸው፡፡ እኔም ዛሬ ከዓለማችን ፀሐፍት…
Saturday, 10 August 2013 11:23

ተናጋሪዋ ምድር

Written by
Rate this item
(4 votes)
የትግራይ ጉዞ ማስታወሻ‹‹ኧረ ጉድ በዛ ኧረ ጉድ በዛ፤በጀልባ ተሻግሮ አበሳን ቢገዛ”ዛሬ የጥበብ ጉዟችን ይጠናቀቃል፤ግን ገና የምናያቸው ድንቅና ታሪካዊ ቦታዎች አሉ። ወደ አክሱም ስንጓዝ ጊዜው በመምሸቱ ምክንያት በይደር ያለፍናት አንድ ገናና ታሪክ የተፈፀመባት ቦታ አለች፡- አድዋ! እንኳንስ ኢትዮጵያዊ ሆኖ ጥቁር አፍሪካዊ…
Rate this item
(2 votes)
*መጠለያው ሲሰራ ሁሉም ይሰጣቸዋል ማለት አይደለም፤ ይገባቸዋል ያልናቸውን ለይተናል *ወረዳው ለትራንስፖርት ያወጣውን ገንዘብ ከፍለው እቃቸውን መውሰድ ይችላሉ ባለፈው ሳምንት “ትራሳቸውን ቤተመንግስት ፤ ግርጌያቸውን ሸራተን ያደረጉ ቤት አልባዎች” በሚል ርዕስ በሸራተን አካባቢ ለመልሶ ማልማት በታጠረው ቤተ-መንግስቱ ሥር ባለው ቦታ በላስቲክ ቤት…
Rate this item
(2 votes)
“እናቴ የኤች አይቪ ቫይረስ በደሟ ውስጥ ይገኛል፤ እኔና እህቴ ከእናታችን ውጪ ማንም የለንም፡፡ ሰባት መፅሀፌን አቃጥለውብኛል፤ በዚህ የተነሳ በትምህርቴ ውጤት ላመጣ አልቻልኩም፣ ከምማርበት ይልቅ ከት/ቤት የምቀርበት ቀን ይበልጣል፣ እናቴ ቀበሌው ቤት ይፈልግልሻል ተብላ ነበር፤ በኋላ ተቀንሰሻል አሏት፡፡ ለምን ብላ ስትጠይቅ፣…
Saturday, 03 August 2013 10:39

የትግራይ ጉዞ ማስታወሻ

Written by
Rate this item
(4 votes)
ተናጋሪዋ ምድር “ጋዜጠኝነት የተጀመረው አክሱም ውስጥ ነው” የዛሬው ጉብኝታችን የሚጀምረው ከሳባ ቤተመንግሥት ነው። ከአክሱም ከተማ ምዕራባዊ አቅጣጫ፣ ትንሽ ወጣ ብሎ የሚገኘው የሳባ ቤተመንግሥት ልዩ ልዩ አገልግሎት ይሰጡ የነበሩ 42 ክፍሎች አሉት፤ ሌሎች አራት አብያተ መንግሥታትም አክሱም ውስጥ ተቀብረው እንደሚገኙ ተረድተናል፡፡…