Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
በዘመን ደግም ይሁን ክፉ፤ብዙ ይሰማል ብዙ ይታያል፡፡ ብዙ ብዙም ይታለፋል፡፡ ብዙም ነገር ይለወጣል- ወይ አሻራው አለያም ጠባሳው ይቀራል፡፡ ባርያ ፍንገላ፣ ጭሰኛ መሳፍንት ነገስታት በየዘመናቸው የራሳቸውን፣ መፈክር እያሰሙ ግባቸውን እያስቆጠሩ አልፈዋል፡፡ በባርነቱ ዘመን “ለገዢዎቻችሁ ተገዙ” መሰለኝ የወቅቱ መፈክር (Motto)፣ በጭሰኛው የንጉሱም…
Rate this item
(0 votes)
አንድ ፀሐፊ ስለጉዞው ማስታወሻ የፃፈውን ያዩ ሰዎች “ይሄ ጉዞህ መቼ ነው የሚያልቀው?” ቢሉት፤ “እግሬ ሲያልቅ” ብሎ መሰስ ይላሉ፡፡ እግራችን እስኪያልቅ እንጓዝ፡፡ቀጥለን የምናገኘው ቤተ-መስቀልን ነው - ከቤተ ማርያም በሰሜናዊው አቅጣጫ፡፡ በሩ በደቡብ አቅጣጫ ብቻ ነው፡፡ በቤተ ክርስቲያኑ ውስጠኛ ክፍል ወደ ዕቃ…
Rate this item
(0 votes)
የገመና 2 መምህር” “ለተማሪ መቶ አይሰጥም”…”ለመምህር መቶ አይሰጥም” “ይሄን ትውልድ በ65 ብር ምላጭ እየቀረጽኩት ነው” “ስራ አገኘህ፣ ወይስ አሁንም አስተማሪ ነህ?” የደመወዝ ጭማሪው
Wednesday, 04 April 2012 09:04

የተናቀው መምህር!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ዘመድ ለመጠየቅ ዘመድ ቤት ሄድኩኝ፡፡ ተማሪ ልጅ አለቻቸው፡፡ 5ኛ ክፍል፡፡ ስለ ትምህርት ጠየቅኋት፡፡ በተኮላተፈ አንደበት ት/ቤታቸው እንደተዘጋ ነገረችኝ፡፡ ለምን አልኳት? ፈጠን ብላ መምህራችን 70 ብር ብቻ ስለተጨመረላቸው አለች፡፡ አዘንኩም ደነገጥኩም፡፡ በኢትዮጵያ ታሪክ እነዋለልኝ፣ ማርታ ለ”ሰፊው ህዝብ” ጥቅም ሲባል አውሮፕላን ጠለፉ፡፡…
Rate this item
(0 votes)
“የህዳሴው ግድብ በኢትዮጵያውያን ይገነባል” በሚል የታላቁ ህዳሴ ግድብ ስራ የተጀመረበትን አንደኛ አመት ምክንያት በማድረግ ሰሞኑን የተለያዩ ዝግጅቶች እየተደረጉ ነው፡፡ ከዝግጅቶቹ አንዱ በመንግስት ባለስልጣኖች እና በዲፕሎማቶች መካከል ነገ በአዲስ አበባ ስታዲየም የሚደረገው የእግር ኳስ ጨዋታ ነው፡፡ ባለስልጣኖቹ ወደቡድኑ ከመቀላቀላቸው በፊት የጤና…
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ለጿሚዎች…ጾሙ ተጋመሰ አይደል! ‘እውነተኛው ጾማችን’ ከጀመረ የከራረመ ቢሆንም… እንዲሁ ለአእምሯችን ‘ተጋመሰ’ ማለት አሪፍ አይደል! (በየኃይማኖት ተቋማቶቻችን ገብቶ ወገን ከወገን የሚያናከሰውን ጋኔን አንድዬ እስከወዲያኛው ያስወግድልንማ! ኽረ… በዚህ በሰለጠነ ዘመን፣ ስንት ራስ ምታት ጠፍሮ በያዘን ዘመን እንዲህ አይነት መካረሮች ደስ…