ህብረተሰብ
እንባ ባጋቱ ዓይኖች፤ ሽቅብ መስቀል ላይ የምናያት መሰለችኝ፡፡ ቀሚስዋ ተገልቦ፣ ገመናዋ ተገልጦ፣ ጠላቶችዋ የሚሳለቁባት፣ እስትንፋስዋን ለማቆም የእሾህ አክሊል የሚጐነጉኑላት ያህል አመመኝ፡፡ “እንዳፋችሁ ያድርገው!” ብለን የተሳለቅንበት “የከፍታ ዘመን”፣ በሚያስደነግጥ ሁኔታ የጣዕር ሆኗል፡፡ ኢትዮጵያ በትንሳዔ የማትናፈቅ፣ መስቀል ላይ የተንጠለጠለችበት ጊዜ ዛሬ ነው፡፡…
Read 1596 times
Published in
ህብረተሰብ
• ሲያደራጅህ ወይም ሲያቧድንህ፣ ምን ያተርፋል፣ ምን ትከስራለህ? 1. “የራሱን ቀሽም አስቀያሚ ንግግር ያጋራሃል፣ ያንተን ተአማኒነት ይጋራል”። 2. “የራሱን ጥፋት ሊያጋራ ያሸክምሃል፤ ያንተን ስኬት ሊጋራ፣ ሊወርስ፣ ሊያራቁት”። 3. “የራሱን ወራዳ ባህርይ ያወርድብሃል፤ ያንተን ብቃትና ክብር በጋራ ለማውረድ”።የጋጠወጡ ንግግር… ተጀምሮ የማያልቀው…
Read 4408 times
Published in
ህብረተሰብ
• ኢህአዴግ ለምንድን ነው ህዝቡን የማያምነው? ለምንድን ነው ምሁሩን የማያምነው? • የነፃ አውጪነት አስተሳሰብ፣ በህብረተሰቡ ዘንድ የአቅመ ቢስነት መንፈስ ፈጥሯል • ህዝቡ በደርግም በኢህአዴግም የነፃ አውጪዎች ድራማ ተመልካች ሆኗል • ዲሞክራሲና ልማት አይነጣጠሉም፤ መነጣጠልም የለባቸውም በቅርቡ “ምሁሩ” የተሰኘ መፅሐፍ ለንባብ…
Read 3105 times
Published in
ህብረተሰብ
(በዓለማቀፍ ማንጸሪያ ሰፊ ትንተና ሰጥተዋል) · በዓለማቀፍ ደረጃ ሊያስጠይቁ የሚችሉ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እየተፈፀሙ ነው · ከየትኛውም በላይ የተጣሰው፣ ሃሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት ነው · ህዝቡ ሃሳቡን እንዳይገልጽ የተደረገበት ሁኔታ ዛሬ ዋጋ እያስከፈለ ነው · የሽብር ወንጀል፣ የስርቆት ወንጀል ያህል…
Read 3541 times
Published in
ህብረተሰብ
• “አንዱ፣ አገሬውን ሲያምስ፤ አንተም አብረህ አተራምስ” የተባለ ይመስላል ነገሩ። ታምሶ ተተራምሶስ? • አንዱ በጀማሪነት አገሪቱን ሲያናጋት፣… ተቀናቃኞቹ፣ አብረው ለማናወጥ መንጋጋት! እድሏ ያረጋጋት? • ኢህአዴግ፣ “የህዝብ ጥቅም” እያለ ኢኮኖሚን ያቃውሳል። ተቃዋሚው፣ “የሕዝብ ጥያቄ” እያለ ያባብሳል። “የሰው ማንነት፣ የግል ማንነት” መሆኑን…
Read 4052 times
Published in
ህብረተሰብ
አንድ ጊዜ ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም፣ ደራሲያንን ሰብስበው ስለ አብዮቱ እንዲጽፉ ጠየቋቸው ይባላል፡፡ ድርሰት ዝም ብሎ የሚሠራ ሥራ አልነበረምና ሁሉም ግራ ተጋብተው፣ የሊቀ መንበሩን ዐይን ዐይን እያዩ፣ ዝም ብለው ይቀመጣሉ፡፡ በመሃል ዝምታው ያስጨነቃቸው አቶ መንግሥቱ ለማ ተነስተው፤ ‹‹ጓድ ሊቀ መንበር፤ ምን…
Read 4702 times
Published in
ህብረተሰብ