ህብረተሰብ
እዚህ ኢትዮጵያ “ሰለብሪቲ ኤቨንትስ” የተባለ በኢንተርቴይመንት ቢዝነስ ላይ የተሰማራ ድርጅት፤ በኢትዮጵያና ኤርትራ ህዝቦች መካከል ሰላምና አንድነት የማጠናከር ራዕይ ሰንቆ፣ “የሰላም መዝሙር ለኢትዮጵያና ለኤርትራ ህዝቦ” በሚል መርህ፣ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ በቅርቡም ከ800 በላይ የሁለቱም አገራት ምሁራን፣ስደተኛ ኤርትራውያንና የስነ-ህዝብ ባለሙያዎች የሚሳተፉበት የውይይት መድረክ…
Read 1204 times
Published in
ህብረተሰብ
“ኢትዮጵያዊነት፤ ከፍ ብሎ ወደ ሰማይ መብረር ነው” አብርሃም ሊንከን በአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች ታሪክ ስሙ እንደ ሃመልማል ለምልሞ፣ ቅርንጫፉ በፍሬ የሞላው ለምንድነው? ብለን ስናስብ፣ በዘመኑ ያሳለፋቸው ጠንካራ ዱካዎች፤ በክፉና ደግ ቀን የወሰናቸው ጠንካራ ውሳኔዎች ውጤት መሆኑን እንገነዘባለን፡፡ ስለ ሊንከን በርካታ መጻህፍት ተፅፈዋል…
Read 2312 times
Published in
ህብረተሰብ
51 የቀድሞ “አንድነት” ፓርቲ አባላትና አመራሮች ከሰሞኑ “ሰማያዊ” ፓርቲን ተቀላቅለዋል፡፡ በሌላ በኩል፤ ፓርቲው ከመኢአድ ጋር የሚያደርገው ውህደት ከዚህ ዓመት እንደማያልፍ ጠቁሟል፡፡ በአመራሩ መካከል በተፈጠረ ውዝግብ ከፓርቲው ተገልለው የቆዩት በኢ/ር ይልቃል ጌትነት የሚመሩት “የሰማያዊ ፓርቲ ብሄራዊ ሸንጎ” አባላትም፣ በቅርቡ በሽምግልና ወደ…
Read 2137 times
Published in
ህብረተሰብ
“የባህልና የትውፊት ተቋምን ያገለለው የህዳሴ ፕሮጀክት” በሚል ርዕስ፣ በአቶ ብሩህ ዓለምነህ መስከረም 20 ቀን 2010 ዓ.ም የተፃፈውን መጣጥፍ፣ በጋዜጣችሁ ድረገፅ ላይ አነበብኩትና እምነቱ ወይም ህዳሴው (ወይም ሁለቱም) የሚመለከተው ሰው፣ አስተያየቱን እንዲሰነዝር የሚጋብዝ ሆኖ ስላገኘሁት፣ የግሌን ኃሳብ እንደሚከተለው አቀርባለሁ።ሀገራችን ኢትዮጵያ መቼም…
Read 2750 times
Published in
ህብረተሰብ
Sunday, 19 November 2017 00:00
“ኢትዮጵያን የሚያከብር ሁሉ ይክብራል፤ ኢትዮጵያን ያኮሰሰ ሁሉ ይኮስሳል”
Written by Administrator
ግልጽ ደብዳቤ ይድረስ ለአቶ ለማ መገርሳ፤ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚደንት ይድረስ ለአቶ ገዱ አንዳርጋቸው፤ የአማራ ክልል ፕሬዚደንት የፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ፍቅርን፣ ሰላምን፣ አንድነትንና ኢትዮጵያዊነትን አስመልክቶ በቋንቋ ላይ ከተገነባ ጎሰኝነት ይልቅ በደም፣ በተዋልዶና አብሮ በመኖር ላይ የተመሰረተ ኢትዮጵያዊነትን ክህዝባችሁ ጋር ሆናችሁ አብስራችሁና…
Read 8356 times
Published in
ህብረተሰብ
ይህንን የዳሰሳ ጽሑፍ ለማዘጋጀት መነሻ የሆነኝ አቶ ዓለሙ ኃይሌየተባሉ ፀሐፊ በዚሁ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ “የኢትዮጵያ ፍልስፍና” መጽሓፍን አስመልክተው የሰነዘሩት ጠንከር ያለ ትችት ነው፡፡ ፀሐፊው ድርሳኑን በተመለከተለተፈጠረባቸው ግርታ ውሃ በማያነሳ የመሞገቻ ስልት የደራሲውን ፍሬ ሐሳብ ለማምከን ሞክረዋል፡፡ ሙግታቸው ግን ዙሪያ…
Read 2447 times
Published in
ህብረተሰብ