ህብረተሰብ

Sunday, 17 September 2017 00:00

የአዲስ አይን ናፍቆት!

Written by
Rate this item
(3 votes)
 የኢትዮጵያዊነት ከፍታ በመቶ ሚሊየን ዜጎች ከፍታ የሚገኝ እሴት ነው፡፡ መቼስ ከአዙሪት መውጣት ለኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊ ምጽአት ነው፡፡ የየዘመኑን ታሪክ ብንመረምር ነገስታትና መንግስታት የሚኮንኑትና የሚጸየፉት ያለፈውን ንጉስና መንግስት እንጂ፣ የግፍና የጭቆና ተግባራቸውን አይደለም፡፡ በመሆኑም ውለው ሲያድሩ የረገሙት መንግስት ተግባር የእነሱም መለያ ይሆናል፡፡…
Rate this item
(2 votes)
በቅድመ ልደት በበሬ እናርስ ነበር፤ በድንጋይ ወፍጮም እንፈጭ ነበር፡፡ ቤታችንም ደሳሳ ጎጆ ነበር። ፈጣኑ መጓጓዣችንም አህያ፣ ፈረስና በቅሎ ነበሩ። መካከለኛው ዘመን ላይም የሥራ መሳሪያዎቻችን ላይ ምንም ዓይነት ማሻሻያ ሳይደረግባቸው ሞፈር፣ የዲንጋይ ወፍጮ፣ ደሳሳ ጎጆና የጋማ ከብቶች ሆነው ቀጠሉ። ትውልድ ይመጣል፣…
Rate this item
(2 votes)
ከቤተ ጉራጌ ህዝብ አንዱ የክስታኔ ጉራጌ ነው፡፡ የክስታኔ ጉራጌ የበርካታ ባህላዊ እሴቶች ባለቤትም ነው፡፡ ከባህላዊ እሴቶቹ መካከል ደግሞ አንዱ የደንጌሳት በዓል አከባበር ስርአት ነው፡፡ ይህ እጅግ ጥልቅ ባህላዊ ይዘት ያለውን በዓል በሰፊው ለማስተዋወቅ ሰፊ አላማ ይዞ የሚንቀሳቀሰው በክስታኔ - ጉራጌ…
Rate this item
(1 Vote)
· ስጋታችን፤ ሰብአዊ መብትን በተመለከተ በህብረተሰቡና በመንግስት ያለው ግንዛቤ ደካማ መሆን ነው · የመንግስት አስፈፃሚዎች ወደ ጥሰት ሲገቡ ፣“በህግ ይጠየቁ” ብሎ በድፍረት የጠየቀ ተቋም ነው · ገለልተኛ ባንሆን መንግስትንና ሥራ አስፈጻሚውን የሚያብጠለጥል ሪፖርት አናቀርብም ነበር በሀገሪቱ ተፈጥረው የነበሩ ተቃውሞና ግጭቶችን…
Rate this item
(0 votes)
“ለሀገር አንድነት፣ ሠላም፣ እድገት … ተግተን መስራት አለብን” - ዶ/ር ነገሪ ሌንጮየመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ኃላፊ ሚኒስትር መንግስት ያለፈውን ዓመት እንዴት አሳለፈ? ሊጋፈጣቸው ያልቻላቸው ተግዳሮቶች ምን ነበሩ? ስህተቶቹንና ጉድለቶቹን ያውቃቸዋል? ካወቃቸው … ለማረም ምን አደረገ? የአዲሱ ዓመት ፈተናዎችና ተስፋዎች ምንድን ናቸው…
Rate this item
(1 Vote)
 “--- ስለ ኢትዮጵያዊ ባህላዊ እሴቶች የሚወያይና የሚከራከር ካገኘች፣የዚያ ዘመኗ ኢትዮጵያ፣ በአድሃሪነት ወይም በፊውዳልነት እየፈረጀች፣አገራዊ ተቆርቋሪዎችን ማንቋሸሹንና ማሸማቀቁን ተያያዘችው። ፍጻሜውም ይሄው እስከ ዛሬ ከፍለን ያልጨረስነው የጥላቻ ፖለቲካ ሆነ። የራሱን ማንነት የካደ ትውልድ፣ ቀድሞውንስ እርስ በእርስ እንደማይካካድ ምን ዋስትና አለው።---” ይሄ እራሱን…