ህብረተሰብ
ሁሉም የማነባቸው መጽሐፍት እያስጠሉኝ ነው፡፡ ጥሩ ናቸው በሚል በማምናቸው “አዋቂዎች” የተጠቆሙትም ወደ እምፈልገው የነብስ ጥልቀት ዘልቀው የሚያስተጋቡ አልሆኑልኝም፡፡ ብቻ በአጠቃላይ እራሴ እየፃፍኩት ባለሁበት አቅጣጫም ሆነ በሌሎች ፀሐፊዎች አቅጣጫ ደስተኛ አይደለሁም፡፡ ሲሲፈስ ድንጋይን ያለመዳረሻ እንደሚያንከባልለው እኔ ደግሞ ያለ አቅጣጫ የብዕሬን እድሜ…
Read 3168 times
Published in
ህብረተሰብ
የመቻቻል ጥያቄ ሲነሳ ሰዎች ራሳቸውን ትክክል በማድረግ፣ «እኛ ምን አጠፋን? ምንስ አደረግን? እነሱ ናቸው እንጅ!» ሲሉ ይሰማሉ፡፡ ያለምንም ጥርጥር ሁሉም ለራሱ ትክክል ነው፡፡ ይህንን ሐቅ በተለያየ ምሳሌ እንመልከተው፡፡ ትክክልነት ከሃይማኖት አንጻርበፀሐይ ለሚያመልክ ፀሐይን ማምለክ ለእሱ ትክክል ነው፡፡ አንድን አምላክ ሁለትም…
Read 1796 times
Published in
ህብረተሰብ
(ስለ ሥልጣኔ)· መንግሥታት የስልጣኔ ነቀርሳ ይመስሉኛል፡፡ቹክ ዲ.· ቤተሰብ የስልጣኔ አስኳል ነው፡፡ዊል ዱራንት· ንግግር በራሱ ሥልጣኔ ነው፡፡ቶማስ ማን· አገርን ለመጠበቅ የጦር ሰራዊት ያስፈልግሃል፤ሥልጣኔን ለመጠበቅ ግን የሚያስፈልግህትምህርት ነው፡፡ጆናታን ሳክስ· ኪነ ህንፃ የሥልጣኔ ሳይሆን የባህል ውጤት ነው፡፡አልቫር አልቶ· ክርስትና የምዕራባውያን ሥልጣኔ ዋና ምንጩናመሰረቱ…
Read 1238 times
Published in
ህብረተሰብ
ይህች ሀገር ብዙ የተከፈለባት ምድር ናት! ለውድቀቷ የተጉ የመኖራቸውን ያህል፣ ብዙዎች ሕይወታቸውን ከፍለው ለዛሬ ያበቋት ሀገር ናት፡፡… እኒህ ባለውለታዎቿ ሰው እንደመሆናቸው፣ የሰው ልጅ በዘመኑ የሚፈጽመውን ስህተት የፈጸሙ ቢሆን እንኳን፣ እናት ላሏት ኢትዮጵያ የከፈሉት ዋጋ ከዋጋ በላይ ነው፡፡ ይህንን መካድ፣ አለማክበርና…
Read 7354 times
Published in
ህብረተሰብ
“ኑሮውን በማርፈድ የሚጀምር ትውልድ” ለጊዜ ያለንን አነስተኛ ግምት አጉልተው ከሚያሳብቁብን ክዋኔዎች አንዱ ሰርግ ነው። ሰርገኛ በጊዜው ከመጣ ትዳሩ ይፈርሳል የተባለ ይመስል አንድና ሁለት ሰዓት ዘግይቶ መምጣት ይቅርታም የማያስጠይቅ ልማድ ሆኗል፡፡ በሰዓት ተለክቶ በሚከፈልበት በምዕራቡ ዓለም የሚኖሩ የሀገሬ ልጆች እንኳን ‹የዘሬን…
Read 6545 times
Published in
ህብረተሰብ
(ስለ አክብሮት)- ሌሎች እንዲያከብሩህ ከፈለግህ ራስህን አክብር፡፡ባልታሳር ግራሽያን- እያንዳንዱ ሰው እንደ ግለሰብ መከበር አለበት፤መመለክ ግን የለበትም፡፡አልበርት አንስታይን- የመውደድህና የመጥላትህ ነገር አያስጨንቀኝም… እኔ የምጠይቅህ እንደ ሰው ልጅ እንድታከብረኝብቻ ነው፡፡ጃኪ ሮቢንሰን- ለሃሳባቸው ክብር ከሌለኝ ሰዎች ጋር የመሟገትስህተት ፈፅሞ አልሰራም፡፡ኢድዋርድ ጊቦን- ነፃ ባንሆን…
Read 1630 times
Published in
ህብረተሰብ