ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
ያለፈው ዓመት ለኔ ጥሩ ነበር፡፡ የራሴን የበጐ አድራጐት ማህበር መስርቻለሁ፡፡ “Women Can Do It” (ሴቶች ይችላሉ!) በሚል እንቅስቃሴ ውስጥ ተሳትፌአለሁ፡፡ የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር ደግሞ ለ2007 ካቀደው ውስጥ ከ80 በመቶ በላይ አሳክቷል፡፡ የቀረውን በተለያዩ ችግሮች ምክንያት አልሰራንም፡፡ በወርሃዊ መዋጮ ብቻ…
Rate this item
(2 votes)
እግዚአብሔር ይመስገን 2007 ለኔ ስኬታማ ስራዎችን የሰራሁበት ዓመት ነው፡፡ በህብረተሰቡ ዘንድ ተቀባይነት ያገኙ “ባንቺ የመጣ“ እና #አለም በቃኝ” የተሰኙ ሁለት ፊልሞችን ሰርቻለሁ፡፡ በትወና የተሳተፍኩበት “ሶስት ማዕዘን; የተሰኘው ፊልምም፤ በአሜሪካው የ#ፓንአፍሪካን ፊልም ፌስቲቫል” ላይ ተሸልሟል፡፡ በተጨማሪም በመስከረም ወር ለሚካሄደው African Movie…
Rate this item
(5 votes)
አመቱ ለኔ ጥሩ ሆኖ ነው ያለፈው፡፡ ሶስት እቅዶቼን አሳክቻለሁ፡፡ አንደኛ የማሳትማቸው መጻህፍት ነበሩ፡፡ ተሳክተውልኛል፡፡ “አራቱ ሃያላን” እና “እኛ የመጨረሻዎቹ” የተሰኙትን መጻህፍት ለአንባቢ ማድረስ ችያለሁ፡፡ ሁለተኛ የማከናውነው ጥናት ነበር፤በዓመቱ አከናውናለሁ ያልኩትን ያህል ሰርቻለሁ፡፡ “የበጎ ሰው ሽልማት;ንም አመቱ ሳይጠናቀቅ አንድ ምዕራፍ ማድረስ…
Rate this item
(13 votes)
የጫጉላ ሽርሽር የት አሰብክ?ቤቴ ነዋ… የት አስባለሁ?! በአልም ስለሆነ ቤተሰብ ከቤት እንዳትወጡ ብሎናል፤ ስለዚህ እዚሁ ነው ልጄ … አዲስ አበባ፡፡ “ጫጉላ አብቧል ዛሬ እቴ ሸንኮሬ” ይባል የለ! ስፖንሰር ካደረግሽን ደግሞ የትም እሄዳለሁ፡፡ ለሰርግህ ያሰብከውን ወጪ ለበጎ አድራጎት ሰጥተሃል፡፡ አንዳንዶች ግን…
Rate this item
(1 Vote)
ያለፈው አመት ለኔ በጣም ስኬታማ ነበር፡፡ አዳዲስ ልምዶችን አግኝቼበታለሁ፡፡ እራሴ ፕሮዱዩስ ያደረግሁትና የምተውንበት “ያነገስከኝ” የሚለውን ፊልም ለተመልካች ያበቃሁበት አመት ነው፡፡ በገንዘብም በጊዜም ብዙ የደከምኩበት በመሆኑ ፊልሙ መወደዱ ለኔ ትልቅ ስኬት ነበር፡፡ “ሼፉ 2”ትን ጨምሮ ሌሎች የተወንኩባቸው ፊልሞችም ውጤታማ ነበሩ፡፡ ወደ…
Rate this item
(7 votes)
የ 7/8 ዓመት እና የቀናት ልዩነት በኢትዮጵያና በአውሮፓ የዘመን አቆጣጠር መካከል የ7 ወይም 8 ዓመት ልዩነት ይታያል። ከጥር እስከ ጳጉሜ መጨረሻ የ8 ዓመት፣ ከመስከረም እስከ ታህሳስ መጨረሻ የ7 ዓመት ልዩነት አለ። የዚህ ልዩነት የተፈጠረው ክርስቶስ በተወለደበት ዘመን ላይ በነበረው የግምት…