ህብረተሰብ
በ1966 ዓ.ም በኢትዮጵያ የተነሳው ሕዝባዊ አመጽ ከዳር እስከዳር እንደሰደድ እሣት በድንገት ተዛምቶ፣ አሮጌውን የዘውድ መንበር ከሥሩ ክፉኛ ነቀነቀው፡፡ ሕዝባዊ ዐመጹ በመንግሥት ዘንድ የፈጠረው እንቅጥቅጥ (Shock) በጣም ብርቱ ከመሆኑ የተነሳ፣ በወርሀ የካቲት የጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተወልድንና የካቢኔያቸውን ስንብት አስከተለ፡፡ አዲሱ ጠቅላይ…
Read 2419 times
Published in
ህብረተሰብ
የታላቁ የህዳሴ ግድብ የስራ ድባብ- በሰራተኞች አንደበትአቶ ተመስገን አበበ ይባላሉ፡፡ ከሰሜን ጎጃም አጨፈር ወረዳ፣ ከጣና በለስ አካባቢ እንደመጡ ይናገራሉ፡፡ የህዳሴው ግድብ አካባቢ ያለው መሸጋገሪያ ድልድይ ሳይሰራ በፊት ሰዎችን በጀልባ በማሻገር ነበር የመተዳደሪያ ገቢያቸውን የሚያገኙት። ቦታው ለግድቡ መስሪያ በጂኦሎጂስቶች ሲጠና እሳቸው…
Read 4204 times
Published in
ህብረተሰብ
Monday, 14 April 2014 09:48
“የንጉሱ ገመና” በሚል ርዕስ ስለታተመው መጽሐፍ ከኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ
Written by Administrator
ከኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት P.O Box 320608Alexandera, Virginia 22320 USAEmail: ERMIAST@gmail.comCellphone:+1(202)32982503“የንጉሱ ገመና” በሚል ርዕስ ስለታተመው መጽሐፍ ከኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት የተሰጠ ይፋዊ መግለጫበአሁኑ ጊዜ በሕይወት በሌሉት አቶ ስዩም ጣሰው ተፃፈ ተብሎ የሚነገርለትና በአቶ ግርማ ለማ ለሕትመት የበቃውን “የንጉሱ ገመና/ን/ ዳሰሳ…
Read 2445 times
Published in
ህብረተሰብ
የህዳሴ ግድብ የመሰረት ድንጋይ የተጣለበትን ሶስተኛ ዓመት ክብረበዓል ለመታደም ከበርካታ የሙያ አጋሮቼ ጋር ጉዞ ወደ ግድቡ ተጀምሯል፡፡ ምንም እንኳን አብዛኛው ጋዜጠኛ ጉዞው በአሶሳ በኩል እንዲሆንለት ሃሳብ ቢያቀርብም ከመብራት ሃይል ተመድበው የመጡት አስተባባሪዎች እጅ ጥምዘዛ ግን ጉዟችን በጐጃም መንገድ እንዲሆን አደረገን፡፡…
Read 4552 times
Published in
ህብረተሰብ
የሁለት ታላላቅ ግድቦች ወግታላቁ የህዳሴ ግድብ እና ታላቁ ‹‹ሁቨር ዳም›› የህዳሴው ግድብ ግንባታ የተጀመረበት 3ኛ ዓመት ሲከበር፤ ከስድስት ወር በፊት በአሜሪካ በነበረኝ ቆይታ የተደነቅሁበትን የሁቨር ግድብ አስታወሰኝ፡፡ እኛ ኢትዮጵያውያን የገባንበት ያህል ችግርና ውድቀት ባይገጥማቸውም፤ አሜሪካዊያን ያኔ በ1923 ዓ.ም ከባድ ቀውስና…
Read 2262 times
Published in
ህብረተሰብ
አቶ አያሌው ይመር ከቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ጀምሮ እስከ ኢህአዴግ ዘመን በሦስት መንግሥታት ቤተመንግሥት ውስጥ ሰርተዋል - በኃላፊነት፡፡ በተለይ ጃንሆይ የቤተመንግስቱ ኃላፊ አድርገዋቸው ነበር፡፡ ከንጉሱም ጋር ቅርበት ነበራቸው፡፡ የ84 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋው አቶ አያሌው ስለ ቤተመንግሥት ሥራቸውና ስለንጉሱ ከጋዜጠኛ አበባየሁ ገበያው ጋር…
Read 7024 times
Published in
ህብረተሰብ