ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
በአንድ ወቅት በዚሁ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ሀገር መውደድ ማለት ባንዲራ ሲያዩ እምባ ማቅረር፤ ጦር ይዞ “ኧረ ጐራው” ማለት እንዳልሆነ ጠቅሼ ይልቁንም ይልቅ ሀገር መውደድ ማለት በሥራ ቦታ፣ በተሰጠን ሃላፊነት ወገንን በፍቅርና በታማኝነት ማገልገል ነው ስል ቁጭቴን ገልጬ ነበር፡፡ እውነትም…
Rate this item
(14 votes)
የኛ ምኞት ጉዳዩ በሲኖዶስ ደረጃ እንዲታይ ነው ቅዱስ ኤልያስ ሥልጣን፣ ሃብትና ንብረት አይፈልግም አልመጣም ብንለውም መጥቷል ብንለውም የምንቀይረው ነገር የለም ልቦናው ንፁህ ለሆነና እግዚአብሔር ለፈቀደለት ሰው በአካል ይታያል ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ አርቲስት ጀማነሽ ሰለሞን አባል የሆነችበት “ማህበረ ስላሴ ዘደቂቀ ኤልያስ”…
Rate this item
(5 votes)
ባለፈው ሳምንት በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት አካባቢ በርካታ ወጣቶች “ጉራማይሌ ቋንቋ፣ ጉራማይሌ ማንነት ይሆናል” የሚል ጥቅስ የታተመበት፤ ወይንጠጅ ቀለም ያለው ተመሳሳይ ቲሸርት ለብሰው በጋራ ሲጓዙ ትኩረቴን ሳቡት። እኔ ብቻ ሳልሆን ሌሎች መንገደኞችም በነገሩ መሳባቸው አልቀረም፡፡ አንዳንዶች እንደውም ቀረብ ብለው ሲጠይቁ…
Rate this item
(1 Vote)
“ዓለምን የቸገራት ምንድን ነው? ምግብ? ልብስ? ቤት? አዎን፤ በሙሉም ባይሆን በከፊል የነዚህ ነገሮች ችግር አለባት፡፡ …ነገር ግን እስካሁን ድረስ መድኃኒት ያልተገኘለት ችግር የመልካም ሰዎች ማነስ ነው” ይላል አቤ መስከረም 10 ቀን 1957 ዓ.ም ለ4ኛ ጊዜ ባሳተመውና “ምልከዓም ሰይፈ ነበልባል” የሚል…
Rate this item
(0 votes)
በአሜሪካ፣ “serial killer” ተብሎ በፖሊስ የሚታደን ሰው… በኛ አገር “አርበኛ” ወይም “ጀግና” ተብሎ ሊወደስ ይችላል (በአብዮቱ አመታት ሲተላለቁ እንደነበሩት አብዮተኞች) በፈረቃ ከምትሰራበት በርገር ኪንግ እንደወጣች ጠፍታ የቀረችው አማንዳ ቤሪ፣ “ፊቷን አየሁ፤ ድምጿን ሰማሁ” የሚል ሰው ሳይገኝ 11 አመታት አልፈዋል። የጠፉ…
Rate this item
(4 votes)
“ምን ገበያ አለ…ዝም ብሎ ብሩን መብላት እኮ ነው?” የአራት ልጆች እናት ለሆኑት ለወ/ሮ ሮማን ታደሰ አመት በዓላት የጭንቀት፣ የሃሣብና፣ የሰቀቀን ጊዜያቶች ናቸው፡፡ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ውስጥ ተቀጥረው የተጣራ 1170 ብር ወርሃዊ ደመወዝ የሚከፈላቸው ባለቤታቸው በየወሩ የሚሰጧቸውን አንድ ሺህ ብር…