ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ ከርሞ፣ ከርሞ ለአቤቱታ ሄዷል፡፡ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ…እንዴት ከረምክ ብልህ ደግሞ ትቆጣኛለህ…አንድዬ፡— አይ፣ በለኝ እንጂ…ለጤናህ እንደምን ከረምክ በለኝ! ስንት ነገር ትሉኝ የለ!… ዘዴው ጠፍቷችሁ እንጂ እንደ ዘንድሮ ሁኔታችሁ ለዙፋኔም አትመለሱም…ምስኪን ሀበሻ፡— ኧረ አንድዬ ጡር ይሆን… ይቅርታ አንድዬ፣ አምልጦኝ ነው...ይኸውልህ…
Rate this item
(1 Vote)
 በውጪ ጸሀፍት ዘንድ በሰፊው አቢሲኒያ በመባል የምትጠቀሰውንና ከአፍሪካ ብቸኛዋን፤ መቀመጫውን ጄኔቭ ያደረገው የሊግ ኦፍ ኔሽንስ አባል አገር- ኢትዮጵያን፤ ሙሶሊኒ ሳትነካው ወረራ አካሄደባት፡፡ ፋሽስት ኢጣሊያ የዓለም አቀፉን ስምምነት ጥሳ የመርዝ ጭስ ተጠቀመች። የተባበሩት መንግሥታት ሊግ፤ የግፈኛዋን አገር የገቢ ዕቃዎች፣ ማለትም ያለዚያ…
Rate this item
(0 votes)
የቀጣይ 6 አመታት የፕሮግራም ስትራቴጂውን ይፋ አድርጓል በኢትዮጵያ በውሃ፣ የአካባቢ ንጽህና እና የስነ ጤና አጠባበቅ ላይ ትኩረት አድርጎ በመስራት ብቸኛው መንግስታዊ ያልሆነ አለማቀፍ ድርጅት የሆነው ዎተርኤይድ ኢትዮጵያ፤ ባለፉት ስድስት አመታት በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ባከናወናቸው ተግባራት 1.3 ሚሊዮን ያህል ዜጎችን ተጠቃሚ…
Monday, 06 March 2017 00:00

የታላቅነት ጥያቄ?!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ታላቅነት ምንድነው? አገራችን ኢትዮጵያ ታላቅ ሆና ታውቅ ነበር ወይ? ታላቅ ከነበረች ታላቅ የሆነችው በየትኛው አስተሳሰብ ነበር? ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊያን ታላቅ ከነበርን ታላቅነታችንን መቼ፣ እንዴትና በምን ምክንያት አጣነው? አግኝተን ያጣነው ከሆነ ታላቅነታችንን ዳግም ማምጣት እንችላለን ወይ፤ ከቻልን መቼና እንዴት? ከላይ በቀረቡት ስድስት…
Rate this item
(0 votes)
 “እንደ ሞዴል የማያት የሶል ሬብልስ ጫማ ፈጣሪን ነው” መሰረት ፈጠነ ትባላለች፡፡ የተወለደችው በድሬዳዋ ከተማ ነው፡፡ ዕድሜዋን በትክክል ባታውቀውም በግምት 20 ዓመት እንደሚሆናት ትናገራለች፡፡ ላለፉት አራት ዓመታት በ መከራና በፈተና የተሞላ ህይወት አሳልፋለች፡፡ የጎዳና ህይወትን አሳምራ ታውቀዋለች፡፡ ኖራ አይታዋለች፡፡ የሰው ቤት…
Monday, 06 March 2017 00:00

ገራገሩን ስለ ሮበርት ሙጋቤ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 አዛውንቱ ፕሬዚዳንትሮበርት ገብርኤል ሙጋቤ እ.ኤ.አ ፌብሯሪ 21, 1924 ዓ.ም ነው የተወለዱት - በዚምባቡዌ ደቡባዊ ርሆዴዥያ ግዛት፡፡ ሮበርት ሙጋቤ አሁን 91 ዓመታቸው ሲሆን በመላው ዓለም ከሚገኙ መሪዎች ሁሉ በዕድሜ አዛውንቱ ፕሬዚዳንት ናቸው፡፡ በእናት ያደጉት ሙጋቤ ሰዎች አምባገነን ተፈጥሮአቸውን በመመልከት ብቻ ሙጋቤ…