ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
እግረ-ሰዲድ አለብኝ -የእግረ ህሊና፡፡ ስዱድ እግረ - ህሊናዬ፤ ዛሬ ወደ ጥንታዊት ቻይና ነው፡፡ ከላኦ ትዙ ጋር ጨዋታ አለኝ፡፡ ላኦ ትዙ፤ እጅግ ከተከበሩ ሦስት ታላቅ የቻይና ሊቃውንት (sages) አንዱ ነው፡፡ ከክርስቶስ ልደት በፊት ከስድስት እስከ አምስተኛው ክፍለ ዘመን የኖረና የኮንፊሽየስ (Confucius)…
Saturday, 25 June 2016 11:58

የህይወት እውነታ!

Written by
Rate this item
(4 votes)
 ህይወት ድጋሚ የሌላት አንድ ናት ብለን እናስብ፡፡ ምንጯ ደግሞ የእግዜር እስትንፋስ፡፡ህይወት ያለ ኑሮ በአየር እንደተነፋች ፊኛ ናት፡፡ህይወት ያለኑሮ ባዶ የንብ ቀፎ ናት፡፡ቀፎ ያለንብ የንብ ቀፎ እንደማይባል ሁሉ ህይወትም ያለ ኑሮ የሰው ህይወት ለማለት አይቻልም፡፡ህይወት በእስትንፋስ መልክ ከፈጣሪ ሳትለፋ የተቀበልከው ስጦታ…
Rate this item
(26 votes)
• “ጠላትም ሆነ አውሬ ከአንገት በታች መትቼ አላውቅም”• ዛሬ ኩንታል እየተሸከሙ ኑሯቸውን ይመራሉወደ ጦር ሜዳ ከመግባታችን በፊት-----ስለ አዳኝነትዎ ያጫውቱኝ ---አባቴ… አጎቶቼ … ጠቅላላ ዘር ማንዘራችን … የተዋጣላቸው አውሬ አዳኞች ነበሩ፡፡ “የዘሬን ብተው ያንዘርዝረኝ” እንደሚባለው፣ እኔም አባቴንና አጎቶቼን ተከትዬ ነው አውሬ…
Rate this item
(2 votes)
(የመልስ መልስ)በባለፈው ሳምንት የአዲስ አድማስ ዕትም “ዋግ የመታው አፍሪካዊ ፍልስፍና; በሚል ርዕስ የተሰናዳውን ምልከታዬን የሚኮንን ጽሑፍ፣ አቶ መልሰው ሉል አስነብበውን ነበር፡፡ ጸሐፊው ከጅምሩ እስከ መቋጫው የሠፈረውን ጽንሰ ሐሳብ አንድ በአንድ እያነሱ እየጣሉ፣ባመኑበት መንገድ ለመኄስ በመሞከራቸው አክብሮቴ ላቅ ያለ ነው፡፡ጸሐፊው ያቀረቡት…
Saturday, 18 June 2016 12:53

የወግ ዕቃው ድብ አንበሳ

Written by
Rate this item
(0 votes)
(ካለፈው የቀጠለ)ሰፈርድንኳኖች ተተከሉ፡ ዘላቂ መሰል ሰፈር ተደራጀ። ሠራተኛ ከተተ፡- ባለሙያ ኃምሳ፡ ሥራ ቤቶች፡ ዕንጨት ለቃሚና ውኃ ቀጂው በጥቅል መቶ ሴትና ኃምሳ ወንድ፡ ንጉሡ የተወላቸው ጠባቂ ኃምሳ የታጠቀ ወታደር ነበሩ። ግንዲላዉን ካንድ ትልቅ ዲማ ጥላ ሥር ኣኖሩት፤ ጊዜና ጉልበት ፈጂው ሥራ፡…
Rate this item
(16 votes)
“---- በገንዘብ መግዛት ሀብትን፤ በሥልጣን መግዛት ጉልበትን፣ በውበት መግዛት ፍትወትን፣ በመዋቅር መግዛት ሹመትን ያሳያል። በሐሳብ መግዛት ግን ልህቀትን ያመለክታል። ----” ኢትዮጵያ ውስጥ ሦስት ሳጥኖች አሉ። ሁለቱ ሳጥኖች በጣም ይፈለጋሉ። ስለሚፈለጉ ወይ ይዘረፋሉ፤ ወይ ይሰረቃሉ። አንደኛውን ሳጥን ግን ዞሮ የሚያየው የለም።…