ህብረተሰብ

Rate this item
(4 votes)
የዚህ ጽሑፍ ርዕስ ያደረግሁት የአንድ የማላስታውሰው ሰው ቃል፤ ትክክለኛ ሆኖ የታየኝ በኑዌር እና በዲንካ ብሔረሰቦች መካከል የሚታየውን ማህበራዊ ግንኙነት የሚያትት የኢቫንስ ፕሪትቻርድ ጥናትን ባነበብኩ ጊዜ ነው፡፡ ዲንካ እና ኑዌር በደቡብ ሱዳን የሚገኙ ብሔረሰቦች ናቸው፡፡ የኑዌር እና የዲንካ ብሔረሰቦች ኩታ ገጠም…
Saturday, 21 May 2016 16:15

ሺአውያን

Written by
Rate this item
(15 votes)
አዲሱ ትውልድና የቀድሞው ትውልድ መንገዳቸው በፈረንጆቹ አቆጣጠር ከ2000 ዓም ጥቂት ዘመናት ቀደም ብለው የተወለዱትንና በአሁኑ ዘመን እስከ 30ዎቹ እድሜዎች ያሉትን ትውልዶች ሺአውያን (Millennials) ብለው ይጠሯቸዋል፡፡ በአሜሪካ ሻውያን (ሺአውያን) እጅግ የተጠኑና ብዙ የተወራላቸው ትውልዶች መሆናቸው ይነገራል፡፡ አንዳንዶችም በዲጂታል ቴክኖሎጂ ውስጥ ተወልደው፣…
Rate this item
(2 votes)
የአለማየሁ ገላጋይን “እንዳለጌታ የበዓሉን የፍቅር ታሪክ ወሻሽቆታል” የሚል ጽሁፍ አንብቤ ስጨርስ የሚከተለውን ማለት ፈለግሁ፡፡እንዳለ “የበዓሉ ግርማ ሕይወትና ስራዎች” የሚል መጽሐፍ ካሳተመ በኋላ በመጽሀፉ ዙሪያ የሚሰጡ አስተያየቶችን እከታተላለሁ - ጋዜጣ፣ ሬድዮ፣ ፌስቡክ አይቀረኝም፡፡ እጽፋለሁ ብዬ አስቤ ባላውቅም፤ ሃያሲ ዓለማየሁ ነገር እየጎረጎረ…
Rate this item
(2 votes)
የዛሬ አሥራ ሁለት … ወይም አሥራ ሦስት ዓመታት ገደማ … …. ሀዋሳን ለመጀመሪያ ጊዜ አየኋት፡፡ ነገር ፈላጊ ዝናብ ተንኩሷት የሚፏልለው አቧራዋ አድፍጧል፡፡ ሁሉን መርማሪ ልሁን ባይ ነበርኩና አጎንብሼ መሬቱን ዳሰስኩት፡፡ ዱቄት የተነሰነሰበት አምባሻ የዳሰስኩ እስኪመስለኝ ለስልሷል፡፡ ሙቀቷ ግን ለዝናቧ አልተጎናበሰም፡፡…
Rate this item
(5 votes)
“-- በነገራችን ላይ፤ ሰውን ከእንስሳት የሚለየው ማሰብ መቻሉ አይመስለኝም፡፡ ይልቅስ፤ሰውን ከእንስሳ የሚለየው መሳቅ መቻሉ ነው፡፡--”ማቲው አርኖልድ መሰለኝ፡፡ ‹‹አግዚአብሔር ዓለሙን ሰርቶ ሲጨርስ፤ ከሰራበት መሣሪያ አንድ ረስቶ ሄደ፡፡ ያም መሣሪያ ሜታፈር (ተለዋጭ ዘይቤ) ነው፡፡ ይህ መሣሪያ ከሰው እጅ ገባ፡፡ ከገጣሚው እጅ ገባ፡፡…
Rate this item
(19 votes)
“የሀገራችን የወንጀል ፍርድ ከፈሰሰ የማይታፈስ …” በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከሚገኙ አስደናቂ የፍርድ ታሪኮች አንዱ የሶስና ፍርድ ነው፡፡ እሥራኤል ወደ ባቢሎን ተማርከው በነበሩ ጊዜ ኢዮአቄም እና ሶስና የተባሉ ባልና ሚስቶችም ተማርከው ነበር፡፡ የባቢሎን ሥርዓተ መንግሥት ከየሀገሩ የተማረኩ ፈላስያን የራሳቸውን ጉዳይ በራሳቸው…