ህብረተሰብ
ሰሞኑን በአዲስ አበባ አንድ ትልቅ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ የአዲስ አበባ ደረጃ አንድ ሌቦች ስብሰባ አድርገው ነበር፡፡ የስብሰባው መሪ ቃል ‹የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ ሌቦች ምን ሊያደርጉ ይችላሉ?› የሚል ነው፡፡ ስብሰባው እንደተጀመረ አንደኛው የታወቀ ሌባ እጁን አወጣና ‹መፈክሩ ላይ የተጠቀስንበት ስም ትክክል…
Read 18821 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው በጻፍኳቸው ሁለት ጽሑፎቼ ከጌታሁን ጋር አልተስማማሁባቸውም ያልኳቸውን ነጥቦች አንስቼ ነበር፡፡ በዚህኛው ጽሑፌ ደግሞ ጌታሁን ለመጀመሪያው ጽሑፌ ምላሽ የሰጠ ስለሚመስል በዚህ ምላሹና በተለይ ‹‹ከአሜን ባሻገር በቅርፅ አንፃር ወደ ድህረ ዘመናዊው የሚያደላ ነው›› ባለው ብያኔ ላይ አስተያየት እሰጣለሁ፡፡መጽሐፍ ገምጋሚው ጌታሁን አሁንም…
Read 1802 times
Published in
ህብረተሰብ
(ካለፈው የቀጠለ) አሁን የምትናገረው ነገር እንደ አዲስ ተአምራዊ መገለጥ ተቆጥሮ፣ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ አመታት በፊት የነበሩትን፣ ጥንታዊ ራእዮች ያኮስሳቸዋል ፣ ማንጸሪያቸው ይሆናል። በዚያን ዘመን ደጋግመህ ፦ “እውነት ነፃ ታወጣችኋለች።” ትል ነበር ። እነሆልህ እንግዲህ የአንተ ‘ነፃ’ ህዝቦች። አለ ሽማግሌው…
Read 1499 times
Published in
ህብረተሰብ
“የሰው ዋናው መለኪያ ምን አላደረገም? ሳይሆን ምን አደረገ? ነው” የሰው ልጅ አራት የጠባይ እርከኖች አሉት ይላሉ፤ ትውፊታውያን ሊቃውንት፡፡ በነባሩ የኢትዮጵያ ትምህርት መሠረት ጠባይና ባሕርይ ይለያያሉ፡፡ ‹ባሕርይ› ማንነት ነው፡፡ በፍጥረትህ ታገኘዋለህ፡፡ ይዘህው ትኖራለህ፡፡ አትለውጠውም፤ አታሻሽለውም፡፡ ለምሳሌ ሰውነት ባሕርይ ነው፡፡ ሰው መሆንን፣…
Read 11432 times
Published in
ህብረተሰብ
ኢቢኤስ ቲቪ በሚያቀርባቸው ፕሮግራሞች ዙሪያ በማህበራዊ ድረ-ገፅና በጋዜጦች የወጡትን ትችቶች ተከታትያለሁ፡፡ ትችቶቹ በይበልጥ የተመልካችን ስሜት በሚጎዱ፤ለአገራችን ባህልና ስነልቦና ትርጉም በማይሰጡ የተወሰኑ የጣቢያው ዝግጅቶች ላይ ያተኮሩ ይሁኑ እንጂ ፤ጣቢያው በአጠቃላይ አገርና ወገን ያለው የማይመስል፣የአማተር ብሮድካስቲንግ ምሳሌ ለመሆኑ የፕሮግራም መዋቅሩን ማስተዋል በቂ…
Read 9567 times
Published in
ህብረተሰብ
ለሚደርሰው ጥፋት ሁሉ ሌሎች ላይ ጣትን መቀሰር፣ ከ“መንግሥታችን” ጉልህ መለያዎች አንዱ ነው ብንል ስህተት አይሆንም፡፡ የትኛውንም ዘርፍ በኃላፊነት እያስተዳደርኩ ነው የሚለው ተቋም፣ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ እስከ ወረዳ ጽሕፈት ቤቶች፣ ከሊቅ እስከ ደቂቅ የሁሉም መገለጫ ከሆኑት መልኮች አንዱ፣ በህዝብና በሀገር ላይ…
Read 1397 times
Published in
ህብረተሰብ