ህብረተሰብ
ሀይለሚካኤልና ጓደኞቹ ኢትዮጵያዊ ባይሆኑም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ ሆነው ተጠምቀዋል። በየጊዜው ቤተክርስቲያን በመሄድ የቤተክርስቲያንን ስርዓት ከመከተልና ከማምለክም አልፈው በቤተክርስቲያኗ ደንብና ስርዓት የያሬዳዊ ዝማሬን የተከተለ የመዝሙር ቪሲዲ ሰርተው ለምዕመኑ አድርሰዋል፡፡ ዝማሬው በአማርኛ፣ በግዕዝና በእንግሊዝኛ የተሰራ ሲሆን 12 መዝሙሮችን አካትቷል፡፡ በአሜሪካኖችና…
Read 7680 times
Published in
ህብረተሰብ
ይህ ፅሑፍ፤ ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም “መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ” እና “አዳፍኔ” በሚሉ ርዕሶች ባሳተሟቸው ሁለት መጻህፍት ባነሷቸው አንዳንድ ጉዳዮች ላይ ጥቂት ነጥቦችን በማንሳት የግል አስተያየቴን ለመስጠት የተሰናዳ ነው፡፡ ከላይ የተጠቀሱት የፕሮፌሰር መስፍን ሥራዎች በትውልዶች ዘንድ ጠንክሮ የመስራት ስሜትን የሚቀሰቅስና የማይበርድ…
Read 6715 times
Published in
ህብረተሰብ
ከሰሞኑ በአዋሳ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት ሆኖኝ፤ ስለምንኖርባት ምድር አሰብኩ፡፡ ምድር በውሃ ላይ እንደሚንሳፈፍ ሎተስ የሚሉት አበባ ሆና በህዋው ውስጥ ስትንሳፈፍ ታየችኝ፡፡ ሰላማዊ ነች። ወደ ህዋ ዘልቀው የተመለሱ የሩሲያ ጠፈርተኞች የፃፉትን አንድ ማስታወሻ ከዓመታት በፊት አንብቤ ነበር፡፡ እነዚህ ጠፈርተኞች መሬትን…
Read 3371 times
Published in
ህብረተሰብ
“የማትናደፍ ንብ ከፈለግህ ከዝንብ ጋር ተጋባ” በገድለ ወለተ ጴጥሮስ ላይ እንዲህ የሚል ታሪክ አለ፡፡ እምነ ወለተ ጴጥሮስ ወደ ዋልድባ ገዳም በገባች ጊዜ ለአንዲት እናት ረድእ ሆነች፡፡ እኒህ እናት ፈጽሞ ጠባይ የሚባል ያልፈጠረባቸው ነበሩ፡፡ አሁን የተናገሩትን አሁን ይሽሩታል፣ በሆነው ባልሆነው ይቆጣሉ፤…
Read 17419 times
Published in
ህብረተሰብ
ወ/ሮ ዘሃራ ኑረዲን በህይወት የተለያ ምእራች በአስቸጋሮ ሁኔታ ያለፉ ሴት ናቸው፡፡ ወ/ሮዋን የላዳ ሹፌር በመሆን ሁለት ልጆቻቸውን በብቸኝነት የሚያስተዳድሩ እናት ናቸው፡፡ ያለፉበትን የህይወት ውጣ ውረድና ስኬቴ ያሉትን የታክሲ ማሽከርከር ህይወት ለአዲስ አድማሷ ጋዜጠኛ ማህሉት ኪዳነወልድ በአጭሩ አውግተዋል፡፡ እስኪ ስለ አስተዳደግዎ…
Read 3080 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 23 January 2016 13:26
የሥራ ዕድል ፈጠራው ውጤታማነት በተጨባጭ የሚታይ የአደባባይ ሀቅ ነው!
Written by Administrator
ለዚህ ፅሁፍ መነሻ የሆነን ቅዳሜ ታህሳስ 23 ቀን 2008 ዓ.ም በአዲስ አድማስ የነፃ አስተያየት አምድ ላይ በእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ከ10.6 ሚሊዮን በላይ የሥራ እድል ተፈጥሯል የሚለውን የመንግስትን ሪፖርት፣ ከእውነት የራቀ ነው በሚል ለንባብ የበቃው የአቶ…
Read 4607 times
Published in
ህብረተሰብ