ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
ትርጉም ያለው ሕይወት፣… እውነትን መሰረት በማድረግና ጥበብን ፈልጎ በመጨበጥ እውን የሚሆን ነው።ብዙዎች ፍልስፍናን የቃላት ማሳመሪያ የአፋቸው መዋያ ያደርጓታል። ጥቂቶች ግን ድምጻቸውን አጥፍተው በብልሃት ይኖሩባታል።ትምህርታቸውን በፍልስፍና ጀምረው ሕይወታቸውን ከፍልስፍና ያቋረጡ ጥቂት አይደሉም። በየመድረኩ የሚፈላሰፉ በኑሯቸው ግን ከራሳቸው የተላለፉና የተኳረፉ መዓት ናቸው።…
Rate this item
(0 votes)
 መንግስት በውሃ ላይ 30 በመቶ ታክስ መጣሉ ህዝቡ የተጣራ ውሃ እንዳያገኝ አድርጎታል- የጥሬ ዕቃ በብዙ እጥፍ መጨመር ፋብሪካዎች እንዲዘጉ አድርጓል (ጌትነት በላይ (ኢ/ር)ሰሞኑን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የውሃ ማሸጊያ ፕላስቲክ ማቅለሚያ የሆነውን “ማስተርባች” የተሰኘ ግብአት ወደ ሀገር እንዳይገባ በማገዱ ምክንያት የታሸጉ ውሃዎች…
Rate this item
(2 votes)
“--አንዳንድ ተመሳሳይ ፕሮግራሞች በቴሌቪዥን አይቻለሁ። አቀራረባቸው ግን “የትግል” አይነት ነው። ጋዜጠኛው ዓይኑን አፍጥጦ፤ አንገቱን አስግጎ፤ ተጠያቂውን “አንተ ሌባ ዛሬ እጄ ላይ ጣለህ!” አይነት ጥያቄ ይጠይቀዋል።--” ብሶተኛ ይደውላል --- “ሃሎ ሸገር ነው?” ---- ግርምሽ ይመልሳል --- “አዎ - ማንን ምን እንጠይቅልዎ?”…
Rate this item
(0 votes)
“ወንድ ትወድዳለች፡፡ የመዉደዷን ያህል ግን የተሳካለት የሚባል የፍቅር አጋጣሚ የላትም፡፡ የቀረቧት ወንዶች ሁሉ ባለአሮጊት እናቶች -አፍቃሪነት ሳይሆን የዘር ግንድ የማወፈር ተስፋ የተጣለባቸዉ፡፡ ያለሳቅ - ያለዕንባ - ያለፍቅር ልጅ የመፈልፈል ሕልም የሰነቁ፡፡--” ክፍል ሦስትየእንስታዊነት ሂስ አንድ ማኅበረሰብ እንስታዊነትን (feminine) እና ተባዕታዊነትን…
Rate this item
(1 Vote)
አሁን ባለንበት በሰለጠነው ዘመን ወደ ሁለንተናዊ ዕድገት የምናደርገውን ጉዞ ግምት ውስጥ በማስገባት እንደ አንድ ዜጋ ስለ ጅሎች እና ብሔረተኞች ውይይት መጀመር በጣም የሚያሳዝን ነገር ነው። ነገር ግን ወደድንም ጠላንም ዛሬ በዓለማችን ውስጥ እነዚህ አስተሳሰቦች ህያው መሆናቸው አሳዛኝ እውነታ ነው፡፡ ከሁሉ…
Rate this item
(0 votes)
“እኛ የግዮን ጥንስሶች - የወይን ፍሳሽ ባለቤቶች - - ጠጥተን - ሰካራም ሳይሆን ራሱን ስካርን ነዉ የምንሆነዉ … ስካርን ስንሆን ደግሞ - መርሳት የሌለብንን ዘንግተን - መርሳት የሚገባንን አስታዉሰን - - ማወቅ የማይገባንን አዉቀን እንገኛለን …” (ክፍል ሁለት)፪. የዮሐንስ ሐሳቦችልብወለድን…