ህብረተሰብ
የዚህ ጽሑፍ መነሻ ሰበብ፤ ባለፈው ሣምንት የአዲስ አድማስ እትም ‹‹የለውጥ ማዕበል ገፈት ቀማሽ ሳንሆን፤ ተቋዳሽ ለመሆን ….የመፍትሔው ጅምር ይሔውና›› በሚል ርዕስ አቶ ዮሐንስ ሰ. ያቀረቡት ዓይን ገላጭ ትንታኔ ነው፡፡ ፀሐፊው፤ ‹‹ጭራ እና ቀንዱ አልያዝ ያለ›› ብቻ ሳይሆን፤ ‹‹ጨርሶ መፍትሔ የሌለው…
Read 4337 times
Published in
ህብረተሰብ
ሕዝብ ለመሪው በሦስት ደረጃ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፡፡ የመጀመሪያው ‹አርም› የሚል ነው፡፡ በዚህ ደረጃ ሕዝቡ ሦስት ነገሮችን አምኗል ማለት ነው፡፡ አንድም መሪው በጎ ኅሊና አለው፤ ለማረም የሚችል ዐቅም አለው፤ ችግሩ የተፈጠረው ከአሠራሩ ላይ ነው ብሏል፡፡ አንድም ደግሞ ሕዝቡ፤ መሪው እንደ ማንኛውም ፍጡር…
Read 28226 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው አዲስ ዓመት ዋዜማ ቤተሰቤን ለማየት ሄጄ ነበር፡፡ በዓልን ለመቀበል ተዘጋጅተዋል፡፡ ከመቀበል ውጭ አማራጭ የላቸውም፡፡ ልክ እንደኔው በዓል ባይመጣ የሚሻላቸው ነው የሚመስሉት፤ ከመጣ ግን ምንም ማድረግ አይቻልም፤ለማክበር ይገደዳሉ፡፡ በአል የማክበር ግዴታ ከሌሎች አነስተኛና ጥቃቅን ግዴታዎች ድምር ተጠረቃቅሞ የሚሰራ ነው፡፡ ዶሮ…
Read 2003 times
Published in
ህብረተሰብ
ኢትዮጵያን ጨምሮ፣ የአፍሪካ አገራትን፣ በፖለቲካና በኢኮኖሚ ከፍ ዝቅ የሚያደርጉ የለውጥ ወረርሽኞችንና ሽውታዎችን በተመለከተ፤ ባለፈው ሳምንት የመነሻ ፅሁፍ አቅርቤያለሁ - ባለፉት 50 ዓመታት የአፍሪካ አገራት የሕገመንግስት ለውጦችን (የማሻሻያና የማበላሻ ለውጦችን) በመጠቃቀስ።ከግራ ቀኝ የሚያንገራግጩን የመልካም ለውጥ ሽውታዎችንና የክፉ ለውጥ ወረርሽኞችን፣ በቅጡ መገንዘብ፣…
Read 1806 times
Published in
ህብረተሰብ
የዛሬን አያድርገውና መስከረም አደይ ነስንሶ በችቦ እየሣቀ ሲመጣ በደስታ የማይፈለቀቅ ከንፈርና ልብ የለም፡፡ ጥሎብኝ እኔም ከመስከረም ጋር ለመሣቅ ነፍሴን ሞርጄ ነበር የምጠብቀው፡፡ ከልጅነቴ ጀምሮ ለአዲስ ዓመት የነበረኝ ፍቅር የትየለሌ ነው፡፡ ሀጫ በረዶ የመሠለው ጄረቴ… ጥርት ያለው ሠማይ፣ ድፍን ጨለማ ሀምሌ…
Read 4229 times
Published in
ህብረተሰብ
• የአማራ፣ የትግሬ ወይም የኦሮሞ ስርወ - መንግሥት ኢትዮጵያ ውስጥ አልነበረም• ‹‹ምኒልክ ጡት ቆርጠዋል” ብለው ሀውልት ያቆሙ በድርጊታቸው ማፈር አለባቸው• በ21ኛው ክፍለ ዘመን የግዕዝ ፊደላትን ጠልተን ላቲን ፍለጋ የሄድንበት ምክንያትምንድን ነው?(ካለፈው የቀጠለ) ባለፈው ሳምንት “አነጋጋሪው የፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ መጽሐፍ ምጥን…
Read 14712 times
Published in
ህብረተሰብ