ህብረተሰብ
እስካሁን በአምስት አመታት ውስጥ 800 ሚሊዮን በላይ አይፎኖችን በመሸጥ፣ 500 ትሪሊዮን ዶላር ገቢ አድርጓል - ግማሽ ትሪሊዮን መሆኑ ነው። በተመሳሳይ ጊዜ፣ ከአይፎን ተለቅ ያለ፣ከላፕቶፕ አነስ ያለ፣ አዲስ ምርት ለገበያ አብቅቷል - አይፓድ። በ300 ሚሊዮን የአይፓድ ሽያጭ፣ 140 ቢሊዮን ዶላር አስገብቷል።…
Read 2125 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው ሣምንት፤ በደቡብ ሱዳን የዲንካ እና የኑዌር ብሔረሰቦች መካከል የሚስተዋለውን ሁለት ገጽታ ያለው ግንኙነት ምን እንደሚመስል ለማሳየት ሞክሬያለሁ፡፡ በኑዌርና በዲንካ መካከል በቀላሉ የመጎዳኘት ዝንባሌ መኖሩንና አንዱ የሌላውን ልማድ የማክበር አዝማሚያም እንዳላቸው ወይም በመካከላቸው ያለው የባህል አካፋይ መስመር በጣም ጠባብ መሆኑን…
Read 2743 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 28 May 2016 15:19
“ግንቦት 20፣ ቅድመ ምርመራን በማስቀረት ደራሲያንን እፎይ አሰኝቷል
Written by (ስማቸውን ያልገለፁ ደራሲ)
ግንቦት 20 ለደራሲው ከፍተኛ ለውጥ አምጥቷል፡፡ ከእነዚህም አንዱ በደራሲያን ጫንቃ ላይ ትልቅ ሸክም የነበረውን ቅድመ ምርመራ ማስቀረቱ ነው፡፡ ይህን ቅድመ ምርመራ የሚያስቀር አዋጅ መውጣቱ በተለይ ለደራሲያን ትልቅ ነገር ነው፡፡ ጋዜጠኛን ወይም ሙዚቀኛን አይመለከትም፡፡ ደራሲያንን ብቻ ነው፡፡ ዛሬ ደራሲያን የፃፍነውን ጽሑፍ…
Read 927 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 28 May 2016 15:16
“ቴአትርና ፊልም ከደርግ ሳንሱር አልተላቀቁም”አርቲስት ቢኒያም ወርቁ (የቴአትር ሰሪዎች ማህበር ም/ፕሬዚዳንት)
Written by Administrator
ግንቦት 20፤ ለኪነ-ጥበቡ አበረከተ የሚባለው ነገር ቅድመ ምርመራን ማስቀረቱ ቢሆንም ቴአትርና ፊልምን ግን ከደርግ ሳንሱር አልተላቀቁም፡፡ ለምሳሌ ሥነ ጽሑፍ፣ ስዕልና ሙዚቃ ቅድመ ምርመራ አይካሄድባቸውም፤ ቀድመው አይታዩም፤ አይመረመሩም፡፡ ይሄ መጽሐፍንም ጋዜጣንም ጭምር ነው፡፡ ፊልምና ቴአትር ግን ይገመገማሉ፡፡ በደርግ ጊዜ የነበረው አሰራር…
Read 1462 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 28 May 2016 15:18
የደብረ ብርሃን ዩንቨርሲቲ ባህል ማዕከል እምርታዎች
Written by ደሳለኝ ሥዩም desalegnseyoum@yahoo.com
ለአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ማዕከል ከፍቶለት በተቋም ደረጃ ጠንካራ ሥራ እየሠራ የሚገኘው ባሕርዳር ዩንቨርሲቲና የደብረማርቆስ ዩንቨርሲቲ ሀዲስ ዓለማየሁ የባህል ማዕከል በባህልና በቋንቋ ላይ ዓመታዊ አውደ ጥናቶችን በማዘጋጀት ይታወቃሉ፡፡ የዛሬው ጽሑፌ ትኩረት ግን ከአዲስ አበባ በሰሜን ምእራብ አቅጣጫ በአንድ መቶ ሰላሳ ኪሎ…
Read 1461 times
Published in
ህብረተሰብ
(ሰዓሊ ሰይፈ አበበ፣ የኢትዮጵያ ሰዓሊያንናቀራፂያን ማህበር ዋና ፀሐፊ) በደርግ ስርዓት እኔ ልጅ ነበርኩኝ፤ ሆኖም የደርግ ዘመን ስዕል የሞተበትና በተወሰኑ ሰዎችና በጥቂት ቦታዎች ብቻ ተወስኖ እስትንፋሱ የቆየበት ወቅት ነበር፡፡ እርግጥ በኃይለስላሴ ጊዜ የተከፈተ አቶ አለፈለገ ሠላም የሚባል የስዕል ት/ቤት ነበር፤ ልጅ…
Read 1141 times
Published in
ህብረተሰብ