ህብረተሰብ
ፈጠራ ከልማድ መራቅና ብርቱ መሻት ነው ሳይንስ በደንብ ሲታይ ኢ-ሳይንሳዊ ገጽታ አለው። እንዲህ የሚያሰኙ በርካታ ገጠመኞች አሉ፡፡ እንደኔ አስተያየት፤ አዲስ ሳይንሳዊ ግኝት ወይም ቅኔ ለመፍጠር የሚያስችለው፣ ነገርን አጥብቆ መያዝ እንጂ መራቀቅ አይደለም፡፡ ተስፋ ሳይቆርጡ መጠበቅና የያዙትን ነገር ማጥበቅ ነው፡፡ በሳይንስም…
Read 3096 times
Published in
ህብረተሰብ
“የችግሩ አስኳልም አቃፊም ሁለት ጉዳዮች ይመስሉኛል፡፡ ኃላፊነቱን “የተረከበው” አካል የሚጠበቅበትንበቅጡ አለመስራቱና፣ አለመስራቱን የሚጠይቅ፣ “ለምን?” የሚል ወገን አለመኖሩ፡፡…-” እነሆ ከሆነልን ይልቅ የሆነብን ገዘፈ!... ይህቺ ሀገር ወዴት እየሄደች ነው? የህዝቦቿስ መከራና ስቃይ የሚቆመው፣ እንባቸውስ ላይመለስ የሚታበሰው መቼ ይሆን? የሚለውን መመለስ የሚችል ያለ…
Read 1987 times
Published in
ህብረተሰብ
“ግለ ታሪክን መብላት በብልሃት” “ግለ - ታሪክ” እንደ ርችት እየተተኮሰ ከተማውን በተለያየ ቀለም ናኝቶች ተስተውሏል፡፡ “ግለ ታሪክ” ዓይን ፈልጎ እንዲያየው የሚያደርግ “ብርሃን” ስላለው ይሆናል፡፡ ከተማው ከዚህ የፅሁፍ ዘርፍ ውጭ ሌላ ሥራ ያለ አላስመስል እያለም ይገኛል፡፡ በብዛት ረገድ የሚጋደደው የ“ግጥም” መፅሐፍ…
Read 4630 times
Published in
ህብረተሰብ
ሰሞኑን በአዲስ አበባ አንድ ትልቅ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ የአዲስ አበባ ደረጃ አንድ ሌቦች ስብሰባ አድርገው ነበር፡፡ የስብሰባው መሪ ቃል ‹የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ ሌቦች ምን ሊያደርጉ ይችላሉ?› የሚል ነው፡፡ ስብሰባው እንደተጀመረ አንደኛው የታወቀ ሌባ እጁን አወጣና ‹መፈክሩ ላይ የተጠቀስንበት ስም ትክክል…
Read 18830 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው በጻፍኳቸው ሁለት ጽሑፎቼ ከጌታሁን ጋር አልተስማማሁባቸውም ያልኳቸውን ነጥቦች አንስቼ ነበር፡፡ በዚህኛው ጽሑፌ ደግሞ ጌታሁን ለመጀመሪያው ጽሑፌ ምላሽ የሰጠ ስለሚመስል በዚህ ምላሹና በተለይ ‹‹ከአሜን ባሻገር በቅርፅ አንፃር ወደ ድህረ ዘመናዊው የሚያደላ ነው›› ባለው ብያኔ ላይ አስተያየት እሰጣለሁ፡፡መጽሐፍ ገምጋሚው ጌታሁን አሁንም…
Read 1805 times
Published in
ህብረተሰብ
(ካለፈው የቀጠለ) አሁን የምትናገረው ነገር እንደ አዲስ ተአምራዊ መገለጥ ተቆጥሮ፣ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ አመታት በፊት የነበሩትን፣ ጥንታዊ ራእዮች ያኮስሳቸዋል ፣ ማንጸሪያቸው ይሆናል። በዚያን ዘመን ደጋግመህ ፦ “እውነት ነፃ ታወጣችኋለች።” ትል ነበር ። እነሆልህ እንግዲህ የአንተ ‘ነፃ’ ህዝቦች። አለ ሽማግሌው…
Read 1507 times
Published in
ህብረተሰብ