ህብረተሰብ

Rate this item
(29 votes)
ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገርሙኝ ዘፈኖች አንዱ ‹ሀገር ማለት ሰው ነው› የሚለው ነው፡፡ እሥራኤላዊና ጂፕሲ ይህንን ቢሰሙ ምን ይሉ ይሆን? እላለሁ፡፡ አይሁድ በመላው ዓለም ለ1900 ዓመታት ያህል ተበትነው ሲኖሩ በየአካባቢው ሰው ነበራቸው፤ ያውም እንደ ብረት የጠነከረ ማህረሰብ፤ ሀገር ግን አልነበራቸውም፡፡ ሀገር ማለት…
Rate this item
(3 votes)
“የልዩነት ችቦዎቻችን በአንድ ደመራ ሥር ቢነዱ እንደምቃለን” ሀገር ምንድነው?... ምንድናት ሀገር?..ብር ካለህ የቱም ሀገር ሀገርህ ነው ሲባል እሰማለሁ፡፡ ግን አጥብቄ ቡጢ የምገጥመው ሀሳብ ቢኖር ይህ ብርክርክና ዝርክርክ አተያይ ነው፡፡ ሀገር በራድ ነገር አይደለም፡፡ ሀገር ልብ ውስጥ የሚፈስስ ትኩስ ደም፣ ነፍስ…
Saturday, 26 March 2016 10:58

‹‹አባ ሴና››

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ህይወት፤ ታሪክ ሲሆን የሚቀንሰውና የሚጨምረው ነገር ይኖራል፡፡ ይህ ጽሑፍ የጉዞ ማስታወሻ ነው፡፡ ስለዚህ የታሪክ የመጀመሪያ ረቂቅ ተደርጎ ሊታሰብ ይችላል፡፡ የታሪክ ረቂቅ ከሆነ፤ የሚቀንሰውና የሚጨምረው ነገር ይኖራል፡፡ ሆኖም በእኔ በኩል፤ የመጨመሩና የመቀነሱ ጉዳይ ከይዘት ጋር የተያዘዘ አይደለም፤ ከስሜት እንጂ፡፡ አሁን የምጽፈው…
Rate this item
(28 votes)
ክፍል 2 የልብ ወለድ ደራሲው አዳም ረታ፤ ልክ እንደ በዕውቀቱ ስዩም የማደንቀው ውድ የሀገሬ ፀሐፊ ነው። የዚህ ደራሲ ስም በተነሳ ቁጥር በብዙዎቻችን ምናብ ፈጥኖ የሚመጣው የእንጀራው “Metaphor” ጉዳይ ነው፡፡ በአንድ ወቅት የደራሲ አዳም ረታ የ”መረቅ” መጽሐፍ የምርቃት መርሃግብር ላይ በተካሄደ…
Saturday, 19 March 2016 11:28

ሦስቱ ወዳጆች

Written by
Rate this item
(13 votes)
“ሰው ማፍጠኛ ብቻ ሳይሆን ማቆሚያም ያስፈልገዋል” አንድ ሊቅ እንዲህ ይመክሩ ነበር፡፡ ሰው ለዕውቀት የተሰጠ፣ ለትግል የሠለጠ፣ ለመሪነትም የተመረጠ ይሆን ዘንድ ከሦስት ዓይነት ወዳጆች ጋር መዋል አለበት ይላሉ፡፡ አንድም ከእርሱ ከሚበልጡ፣ አንድም ከእርሱ ከሚስተካከሉ፣ አንድም ደግሞ ከእርሱ ከሚያነሱ፡፡ለአንድ ሰው እነዚህ ሦስት…
Rate this item
(17 votes)
የበዕውቀቱ ስዩምን “ከአሜን ባሻገር” የመጀመሪያ እትም ለማግኘት ባለመቻሌ ሁለተኛው እስኪታተም በከፍተኛ ጉጉት ስጠባበቅ ቆየሁኝ፡፡ ስለ መጽሐፉ የተሰነዘሩ ሙገሳዎች (ለምሳሌ አዲስ አድማስ ጥር 14 እና የካቲት 5 ቀን 2008 እትሞች) ጉጉቴን ጨመሩት። ከብዙ ያልተሳኩ የመጽሐፍት በረንዳ ጉብኝቶች በኋላ መጽሐፉ የካቲት አጋማሽ…