ህብረተሰብ

Rate this item
(3 votes)
በዚህ መጣጥፍ ጸሀፊ እምነት የክሽፈት ታሪክ እና የታሪክ ክሽፈት የሚሉት ሁለት ሀሳቦች ብዙ ጉዳዮችን ያዘሉ በመሆናቸው በጥልቀት መታየት አለባቸው፡፡ በመሆኑም የፕሮፌሰር መስፍን ሀ/ማርያም አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ፤ ስለ ክሽፈት ታሪክና ስለ ታሪክ ክሽፈት ያነሳቸውን ሀሳቦች በማሰባሰብ ለማቅረብ ተሞክሯል፡፡ መጽሀፉ ከአደረጃጀት አንጻር…
Rate this item
(3 votes)
• ኢቢሲ፣ ይሄን ዘገባ ሰሞኑን ያሰራጨው የት ከርሞ ነው?1. ወጪው ከ1 ቢ. ብር በታች ነው የተባለው ግንባታ፣ ከ5 ቢ. ብር በላይ ፈጅቶም አላለቀም። 2. ቢበዛ በ3 ዓመት ውስጥ ግንባታው ይጠናቀቃል የተባለው ግድብ፣ 10 ዓመት አልበቃውም።3. ግድቡ እየተጓተተ ወጪው እንደናረ፣ ከ2001…
Saturday, 26 September 2015 09:03

መስቀል በጎፋ - የበዓላት አውራ!

Written by
Rate this item
(6 votes)
“ልጃገረዶች አግብተው እስኪያልቁ ድረስ እንኖራለን” በጎፋ ብሄረሰብ መስቀል የበአላት ሁሉ አውራ ነው፡፡ ለ7 ተከታታይ ቀናት የሚያከብሩት ልዩ በዓላቸው ነው፡፡ አሁን የሥራ ጊዜን እንዳይሻማ በሚል ተቀንሶ ነው እንጂ ድሮ ለ15 ቀናት ነበር የመስቀል በዓል የሚከበረው፡፡የዘንድሮ አከባበር ግን የተለየ ነው፡፡ ጐፋዎች የመስቀል…
Saturday, 26 September 2015 09:02

Voilà!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የዛሬ ጽሑፌን፤ ያለ ክፍያ ማስታወቂያ በመናገር እጀምራለሁ፡፡ ያቀረብኩትም ያፋልጉኝ ማስታወቂያ ነው፡፡ ይህን ማስታወቂያ ሳወጣ ክፍያ እንዳልተጠየቅኩ፤እንደ ሌሎች የአፋልጉኝ ማስታወቂያ አስነጋሪዎች፤ ‹‹……ለጠቆመኝ ወረታ ከፋይ ነኝ›› ማለት አልፈልግም፡፡ ማስታወቂያዬ፤ የ‹‹ታሪክ››ን ታሪክ የፃፈ ደራሲ የምታውቁ ሰዎች ካላችሁ፤ እባካችሁ ጠቁሙኝ የሚል ነው፡፡ መቼም እኔ…
Rate this item
(2 votes)
በአብነት ስሜ መጽሐፍት አርታኢነት የምናውቃቸው አደዳ ኃይለ ሥላሴ የተባሉ ጸሐፊ፤ ባለፈው ሳምንት የአዲስ አድማስ እትም ላይ ባወጡት የምላሽ ፅሁፍ፣ የእኔን አስተያየት ከግለሰብ ትውውቅ (ትንቅንቅ) ባልተናነሰ “ምናብ” ተችተዋል፡፡ አብነት ስሜ፤ ነሐሴ 16 ቀን 2007 ዓ.ም በወጣው የጋዜጣው እትም፤ በዓለማየሁ ገላጋይ “ወሪሳ”…
Rate this item
(1 Vote)
ነገ ደመራ ነው፤ ተነገ በስቲያ ደግሞ የመስቀል በዓል፡፡ “እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሰን” መባባል የወግ ነው፡፡ ጉዳዩ የመሚለከተን ሆኖ ሲገኝ የችቦ መዋጮአችንን ይዘን ነገ የሚተረኮሰው ደመራ ላይ ብርሃን ወካይ እሣታችንን እናዋጣለን፡፡ ቢመለከተንም ካላመቸን ደግሞ በየደጃፋችን ላይ ደጃፍ ወካይ ደመራ መተኮስ የሚያስችል…