ህብረተሰብ
ድርጊቱን ያየሁት ከ15 ቀን በፊት ነው፤ ቦታው ሻላ አዳራሽ። በቦታው የመገኘታችን ምክንያት ደግሞ የአንድ ጐረቤታችን ልጅ ሰርግ ነበር፡፡ ከሰርጉ ቦታ የደረስነው ትንሽ ዘግይተን ስለነበር፣ አብዛኛው ቦታ እንደ እኛ በተጋበዙ እንግዶች ተሞልቷል፡፡ ለትንሽ ጊዜ ያልተያዙ ወንበሮችን ስናፈላልግ ቆየንና፣ በመካከለኛ እድሜ ላይ…
Read 6420 times
Published in
ህብረተሰብ
(የአዲስ አበባ 22ተኛ ከንቲባ)መጋቢት በቀድሞው ሐረርጌ ክፍለ ሀገር ኤጀርሳ ጐሮ በተባለ ገጠራማ መንደር ነው የተወለዱት - በ1928 ዓ.ም፡፡ አባታቸው በአርበኝነት ከሞቱ በኋላ፣ መንግሥት የባለውለታ ልጆችን ሰብስቦ ሲያስተምር፣ ሐረር ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ትምህርት ቤት ገብተው የመማር ዕድል አገኙ፡፡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ሲያጠናቅቁ፤…
Read 4367 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 30 November 2013 11:13
በባዕድ አገር በግፍ የምትፈስ አንዲት ጠብታ ደም፣ በአገሯ ብዙ የደም ስሮችን ትነዝራለች…!
Written by ጥላሁን አበበ/ወለላው/ Tilahun.ab23@gmail.com
“አንድ ሰው ሁለት ልጆች ነበሩት። ከሁለቱም ታናሹ አባቱን … ‘አባቴ ሆይ ከገንዘብህ የሚደርሰኝን ክፍል ስጠኝ’ አለው፡፡’ ገንዘቡንም አካፈላቸው። ከጥቂት ቀንም በኋላ ታናሹ ልጅ ገንዘቡን ሁሉ ሰብስቦ ወደ ሩቅ አገር ሄደ፣ ከዚያም እያባከነ ገንዘቡን በተነ፡፡ ሁሉንም ከከሰረ በኋላ በዚያች አገር ጽኑ…
Read 2902 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 30 November 2013 10:41
የስልሳዎቹ ባለሥልጣናት አገዳደል
Written by ሰሎሞን አበበ ቸኮል Saache43@yahoo.com/solouion.abebe395@facebbok.com
ኅዳር 14 ቀን 1967 ዓ.ም ነበር ያ የፍርሃት ግብታዊ እርምጃ የተወሰደው፡፡ በዚያች እለት ሁለት ጠቅላይ ሚኒስትሮች፣ 13 ሚኒስትሮች (ምክትሎችን ጨምሮ)፣ 1 የዘውድ ም/ቤት ፕሬዚዳንት፤ ዘጠኝ የጠቅላይ ግዛት እንደራሴዎች፤ 2 የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላት፣ 11 የተለያዩ የጦር ኃይሎች እና ፖሊስ…
Read 7179 times
Published in
ህብረተሰብ
ከአስራ ሁለት ዓመት በፊት ነበር ለመጀመሪያ ጊዜ የመዝገቡ ተሰማ ስዕሎችን የማየት እድል ያገኘሁት፡፡ በህይወት ከምናያቸው ማራኪ መናፈሻ ስፍራዎች ሁሉ ያማረና የለምለም ድንቅ መስክን በምናባችሁ አስቡ፡፡ አድማስ ድረስ የሚዘልቅ የሚመስልና መንፈስን የሚያዝናና አረንጓዴ መስኩ ላይ ደግሞ፤ በአካል ከምናያቸው ውብ ቆነጃጅት ሁሉ…
Read 4163 times
Published in
ህብረተሰብ
“ይህ ማህበር የጄክዶ ልጅ ነው ለማለት ይቻላል!”(በድሬዳዋ አስ/ማብ -መር የአደጋ ቅነሳ አየበጐ አድራጐት ማህበር የፕሮጄክት ኦፊሰር)* * *“ድሬዳዋ፤ ያለምንም መግቢያ የተፃፈ ድርሰት ናት!” * * *ድሬዳዋ ድንገት ገብተህ ድንገት የምትወጣባት ከተማ ናት”* * *“ድሬዳዋ ኮሙኒቲ አክሽን” (DDCA) “የማህበረ ሰብ ተሳትፎ…
Read 1601 times
Published in
ህብረተሰብ