ህብረተሰብ
"--እኛ ትናንሽ ኃሳቦቻችንን እናሻሽላቸውና እናሳድጋቸው! ልጆቻችንንም ነፃ አሳቢ እንዲሆኑ እናዘጋጃቸው!! በትላልቅ ሃገራዊ የጋራ መድረክ ላይ የዳበሩ ሃሳቦችን ሊያቀርቡ የሚችሉ ብቁ (ሙሉ) ሰው እንዲሆኑ እንትጋ፡፡-" ምክንያታዊ (ራሽናል) የሆነ ሰው አንድ ሃሳብ ሲመነጭ፣ ከ«ወገኔ» ነው የመጣው ወይስ ከ"ጠላቴ" አይልም፡፡ የሃሳቡ ምንነትና የጋራ…
Read 3256 times
Published in
ህብረተሰብ
በቅርቡ በከፍተኛ የህክምና ባለሙያዎች የተመሰረተው “መቅረዝ የጤና አገልግሎት አክስዮን ማህበር” በጤናው ዘርፍ መጠነ ሰፊ ተግባራትን ለማከናወን በዝግጅት ላይ ነው። አክስዮን ማህበሩ ምን አላማና ግብ ይዞ ነው የተቋቋመው? ባለቤቶቹ እነማን ናቸው? ምን አይነት የህክምና አገልግሎት ይሰጣል? መቼ አገልግሎት ይጀምራል? የሚሉና ሌሎች…
Read 1415 times
Published in
ህብረተሰብ
የታክሲ ሹፌሩ መኪናውን እያሽከረከረ ሳለ ድንገት ከጎኑ የተቀመጠው ተሳፋሪ፣ ትከሻውን መታ መታ ያደርገዋል- ጥያቄ ሊጠይቀው ፈልጎ፡፡ ሹፌሩ ግን ደንግጦ ይጮሃል፡፡ መኪናውም ከቁጥጥር ውጪ ሆና ከአውቶብስ ጋር ከመጋጨት ለትንሽ ይተርፋል፤ የእግረኛ መንገድ ላይ ወጥቶ፡፡ለሰከንድ ያህል በታክሲው ውስጥ ፀጥታ ሰፈነ፡፡ ከዚያም ሹፌሩ፤…
Read 3462 times
Published in
ህብረተሰብ
- (ኢ/ር ዘለቀ ረዲ፤ ፖለቲከኛ) በዚህ ጉባኤ “ብልጽግና የሚባለው ፓርቲ ይፈርሳል፤ አይስማሙም” ብለው የሚናገሩና ይህንንም የሚጠብቁ ሰዎች አጋጥመውኛል። በእኔ እምነት፤ ሀገር የሚመራ ፓርቲ ሲፈርስ፣ የአንድ ቤት ምሰሶ ሲወድቅ ቤቱ ሁሉ እንደሚወድቀው አይነት ችግር ነው የሚገጥመን ብዬ ነው የማስበው። አደገኛ ነገር…
Read 1572 times
Published in
ህብረተሰብ
ሲፈርስ ለ6 ሚሊዮን ብር ኪሳራ ተዳርገናል (ጆርካ ኢቨንት ኦርጋናይዘር) የፍርድ ቤት እግድ ጥሶ ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 5 ያፈረሰብን ግንባታ ለ6 ሚ ብር ኪሳራ ዳርጎናል ሲል ጆርካ ኢቨንትስ አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ሀላፊዎች ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤ ድርጅታቸው በ2011 ዓ.ም በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ተፋሰስና…
Read 1190 times
Published in
ህብረተሰብ
Tuesday, 08 March 2022 00:00
አንዳንድ ነገሮች ስለ “አድዋስ” ቴአትር
Written by ቴዎድሮስ ይደግ (በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የሲኒማና ቴአትር ጥበባት መምህር)
[ወፍ በረራዊ ቅኝት] “አድዋስ” የተሰኘውን ቴአትር በአካል መታደም ባልችልም በቴሌቪዥን ተከታተልኩት፡፡ እናም የተሰማኝን እንደወረደ ይኸው …. አድዋ ድል ነው፡፡ “አድዋስ” ደግሞ የዚህን ድል ታሪክ የሚያስታውስ ቴአትር ነው፡፡ አድዋ በአንድ ወቅት (ከ126 ዓመታት በፊት) በተደረገ ጦርነት የተገኘ ድል ብቻ አይደለም፡፡ ትዕምርቱ…
Read 8305 times
Published in
ህብረተሰብ