ንግድና ኢኮኖሚ
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በትግራይ ክልል ሽራሮ ከተማና በአማራ ክልል አብርሃ ጅራ ከተማ አዳዲስ የምርት መቀበያ ቅርንጫፎችን መክፈቱን አስታወቀ፡፡ ሰሞኑን ተመርቆ አገልግሎት መስጠት የጀመረው በትግራይ ክልል ሽራሮ የሚገኘው ቅርንጫፍ በፀለምቲ፣ አስገደ ፅምብላ፣ ታህታይ አድያቦ፣ ላዕላይ አድያቦ፣ መደባይ ዛና፣ ነአደር አዴት፣ መረብለኧ፣…
Read 2252 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 22 November 2014 12:26
ዳሽን ባንክ የአሜሪካ ኤክስፕረስ ካርድ፣ የሞባይልና ኤጀንሲ አገልግሎት ሊጀምር ነው
Written by Administrator
ለመቄዶንያ 500ሺ ብር አበረከተ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የክፍያ ካርድ ያስተዋወቀው ዳሽን ባንክ፤ አሁን ደግሞ የአሜሪካ ኤክስፕረስ ካርድ፣ የሞባይልና ኤጀንሲ (ውክልና) አገልግሎት በቅርብ እንደሚጀምር ተገለፀ፡፡ የአሜሪካ ኤክስፕረስ ካርድ ከፍተኛ ገንዘብ የሚያንቀሳቅሱ ሀብታሞች የሚጠቀሙበት “ፕሪስቲጂየስ ካርድ” ነው ያሉት የዳሽን ባንክ የፕሮሞሽን ዋና…
Read 3772 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ በአገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው አዲስ የኢንሹራንስ ሶፍትዌር አሰርቶ ስራ ላይ ማዋሉን አስታወቀ፡፡ ኩባንያው በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ ውጤማታና ቀልጣፋ አገልግሎት ለደንበኞቹ ለመስጠት፣ የተቀናጀ የጠቅላላ መድን የመረጃ ሥርዓት (General Insurance Information System - Glls) ሶፍትዌር ማሰራቱን…
Read 1593 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከአገር ውጭ የሚደረጉ ጉዞዎችንና የትምህርት ክፍያ ማረጋገጫ ዋስትናዎችን መስጠት እንደጀመረ የገለፀው ኢትዮ ለይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ አክሲዮን ማህበር፤ ይህም አገልግሎቱን የተሟላ ለማድረግ እንደሚያስችለው የድርጅቱ ኃላፊዎች ከትናንት በስቲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቁ፡፡ በአገሪቱ የኢንሹራንስ ገበያ ውስጥ አዳዲስ አሠራሮች ናቸው ከተባሉት ከእነዚህ…
Read 1689 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በትምህርታቸው ጥሩ ውጤት ያላቸውንና በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ የሚገኙ 600 ሴቶችንና 200 ወንዶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነፃ የትምህርት ዕድል ለመስጠት መዘጋጀቱን የአፍሪካ ሴቶች የትምህርት ፎረም (FAWE) አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጀውና በመጪው ታህሳስ ወር በይፋ በሚጀመረው የትምህርት ድጋፍ፣…
Read 1400 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የዛሬ ሳምንት በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ከተማ ሰመራ ውስጥ “አግዳ” የተባለ ባለ አምስት ኮከብ ሆቴልና ሪዞርት ተመርቋል፡፡ ሆቴሉ አሁንም ግንባታው ያልተጠናቀቀ ቢሆንም እስካሁን 260 ሚሊዮን ብር እንደወጣበት ተገልጿል፡፡ ግንባታው ሲጠናቀቅ 200 አልጋዎች ይኖሩታል የተባለው ባለ አምስት ኮከብ ሆቴል፤ በአሁኑ…
Read 3445 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ