ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(0 votes)
የመጀመሪያዎቹን ምርቶች ለ250 የከተማ አርሶ አደሮች በስጦታ አበርክቷል ለም/ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጀነሬተር ሸልሟል አዲስ አበባ ተወልደው ባደጉት ሁለት ወጣቶች የተመሰረተውና 550 ሚ.ብር የወጣበት ማንቶ ኢንዱስትሪያል ግንባታው ተጠናቅቆ የከተማ ግብርና መሳሪያዎችን ማምረት ጀመረ፡፡ የመጀመሪያዎቹን ምርቶች አዲስ አበባ ለሚገኙ 250 የከተማ ግብርና…
Rate this item
(0 votes)
 ለ6 ሺ ሰዎች የስራ ዕድል ፈጥረዋል የባለ ኮከብ ሆቴልና የገበያ አዳራሽ የመሰረት ድንጋይ ተጥሏል የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና መቀመጫ በሆነችው በደብረ ብርሃን ዙሪያ ሥራ የጀመሩ 10 አምራች ኢንዱስትሪዎች ተመረቁ፡፡ በምረቃ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገርን ጨምሮ…
Rate this item
(0 votes)
50 የነዳጅ ማደያ መኪኖች በቅርቡ ይገባሉ ተብሏል 200 መኪኖችን ትናንት ለደንበኞቹ አስረክቧል ‹‹ሄሎ ታክሲ›› በአገራችን በአይነቱ የመጀመሪያ ነው የተባለውንና መኪኖች በእንቅስቃሴ ላይ እያሉ ነዳጅ ቢያልቅባቸው ሊሞሉ የሚችሉበትን ተንቀሳቃሽ የነዳጅ ማደያ አገልግሎት ሊጀምር እንደሆነ ገለፀ፡፡ ከትናንት በስቲያ በመስቀል አደባባይ በተከናወነው ስነ-ሥርዓት…
Rate this item
(0 votes)
• የያዕቆብ ጀነራል ትሬዲንግ አጠቃላይ ኢንቨስትመንት 2.5 ቢ. ደርሷል • ሁሉም የድርሻውን ከተወጣ የምንፈልጋትን የበለጸገች አገር እንፈጥራለን • ወላይታ ሶዶ በርካታ ደረጃቸውን የጠበቁ ሆቴሎች ያስፈልጓታል • 220 ሚ. ብር የፈጀው ባለ 4 ኮከብ ሆቴል ሥራ ጀምሯል ተወልደው ያደጉት በወላይታ ዞን…
Rate this item
(2 votes)
በአይን ህክምና ዘርፍ አንቱታን ባተረፉና የረጅም ጊዜ ልምድ ባካበቱ የአይን ህክምና ስፔሻሊስቶች በ2002 ዓ.ም የተመሰረተው “ዋጋ የአይን ህክምና ማዕከል” በ40 ሚሊዮን ብር ያደራጀው የአይን ቀዶ ጥገና ማዕከል ሰሞኑን ተመርቆ ስራ ጀመረ፡፡ “ዋጋ የአይን ህክምና ማዕከል” በሀገራችን የአይን ህክምናን በላቀ ደረጃ…
Rate this item
(1 Vote)
እውቁ ባለሃብት አቶ ወርቁ አይተነው በ5 ሚ.ብር ወጪ በደብረ ማርቆስ ያስገነቡት WA ዘይት ፋብሪካ ከነገ በስቲያ ሰኞ ይመረቃል፡፡ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና ከተማ ደብረ ማርቆስ ውስጥ በሊዝ በተገኘ 101 ሺህ 103 ካ.ሜትር ቦታ ላይ ያረፈውና ግንባታው…
Page 10 of 82