ንግድና ኢኮኖሚ
“--እንዲህ ዓይነት ርህራሄና ጥንካሬ ያላት ሴት አይቼ አላውቅም፡፡ በምትሠራው ሥራ በጣም ተገርሜአለሁ፡፡ ስለ እሷ አንድ ነገር መናገር እፈልጋለሁ፡፡ እኛ ሐኪሞች ተረኛ ስንሆን ሆስፒታል እናድራለን፡፡ እሷ ግን ሁልጊዜ ላልወለደቻቸውና ከየጐዳናው ላነሳቻቸው ሕፃናት ሆስፒታል ማደር፤ ቅንነት፣ርህራሄና ፍቅር አይገልፀውም፡፡--” ለሰው ልጅ ሃዘኔታና ርህራሄ…
Read 1345 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በኢትዮጵያ 27 ሚሊዮን የአዕምሮ ሕሙማን ይገኛሉ በጥቅምት ወር 2009 ዓ.ም በጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ የአዕምሮ ህክምና ክፍል ባልደረቦች፤ “የአዕምሮ ጤናን ቀን” ለማክበር ወዲያና ወዲህ ተፍ ተፍ ይላሉ። በስፍራው ጋዜጠኞች፣ የህሙማን ቤተሰቦች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡ ይኸኔ ከፍተኛ ደረጃ የደረሰ ሽዞፈርኒያ የተባለው የአዕምሮ…
Read 1155 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 08 December 2018 14:53
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ከ1.3 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባቸውን ማዕከላት ዛሬ ያስመርቃል
Written by መንግስቱ አበበ
331 የሕክምና ዶክተሮችና የማስተርስ ተማሪዎች ይመረቃሉ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ለግቢው ተማሪዎች፣ ለአካባቢው ኅብረተሰብና የጎረቤት አገራትን ጭምር ማገልገል እንዲችሉ ሲያስገነባቸው የቆየውን 4 ትላልቅ ማዕከላት ዛሬ ያስመርቃል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ፍቅሬ ለሜሳ ምረቃውን አስመልክተው ባለፈው ማክሰኞ ቦሌ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ካምፓስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣…
Read 1413 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የዌብሳይት ዲዛይን ልማት ኩባንያ የሆነው አሀዱ ዌብ፤ ላለፉት 7 ዓመታት ኢትዮ ሰርችና በዌብ ሆስቲንግ ሲሠራ ቆይቶ ባለፈው ዓመት የጨረታ መከታተያ አፕሊኬሽን መጀመሩንና በቅርቡ ደግሞ ተጠቃሚዎች የጨረታ ሰነድ ማግኘት የሚችሉበትን መንገድ (Bid on Line) ይፋ ማድረጉን የኩባንያው መሥራችና ባለቤት አቶ አብረሃም…
Read 1436 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አዋሽ ባንክ ባለፈው በጀት ዓመት (2017/18) ባደረገው እንቅስቃሴ፣በባንኩና በግል ባንኮች ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ እጅግ አመርቂ ውጤት ማስመዝገቡን አስታወቀ፡፡ ባንኩ የዛሬ ሳምንት በሒልተን ሆቴል ባካሄደው የባለአክሲዮኖች ዓመታዊ መደበኛና 15 ድንገተኛ ጉባኤ፣ የዲሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታቦር ዋሚ ባቀረቡት ዓመታዊ ሪፖርት፣ ያለፈው…
Read 1683 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ለ6 በጐ አድራጐት ድርጅቶች አንድ ሚሊዮን ብር ለመለገስ ወሰነ ዘመን ባንክ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ በሁሉም የሥራ ዘርፎች መልካም ውጤት ማስመዝገቡን አስታወቀ፡፡ ባንኩ፣ ባለፈው ሳምንት በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል ባደረገው 10ኛ መደበኛና ዘጠነኛ ድንገተኛ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ…
Read 1439 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ