ንግድና ኢኮኖሚ
በኢትዮጵያ የቱሪዝም ገበያ ልማት መለዮ ላይ ያተኮረ ኢትዮጵያን በፎቶ የማስተዋወቅ ውድድር ባለፈው ሳምንት የተጀመረ ሲሆን ውድድሩ ኦክቶበር 31 2018 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ታውቋል፡፡ ተወዳዳሪ የፎቶግራፍ ባለሙያዎች፤ የሀገሪቱን የቱሪዝም ሀብቶች በፎቶ በማቅረብ ውበታቸውን አጉልቶ ማሳየት የሚጠበቅባቸው ሲሆን አላማውም የቱሪዝም መለዮ አርማውን በያንዳንዱ…
Read 2012 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Sunday, 14 October 2018 00:00
የአፍሪካ እንስሳት ሀብት ኤግዚቢሽን የኢትዮ ፓልተሪ ኤክስፖ በሚቀጥለው ሳምንት ይካሄዳል
Written by መንግስቱ አበበ
4ኛው የአፍሪካ እንስሳት ሀብት አውደ ርዕይና ጉባኤ፣ እንዲሁም 8ኛው የኢትዮ ፖልተሪ ኤክስፖ በሚቀጥለው ሳምንት ከጥቅምት 8-10 ቀን 2011 በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ኤግዚቢሽኑን አስመልክቶ ከትናንት በስቲያ በጁፒተር ሆቴል በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ከ13 ሀገራት የተውጣጡ ከ60 በላይ ኩባንያዎች ምርቶቻቸውንና ዘርፉ የደረሰበትን የቴክኖሎጂ…
Read 1988 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በክብር እንግድነት በተገኙት በምክትል ጠ/ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን መስከረም 30 ቀን 2011 በሚሊኒየም አዳራሽ በድምቀት የተከፈተው 9ኛው አዲስ ቢውልድ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ግብአቶችና ቴክኖሎጂ ኤግዚቢሽን ዛሬ ይዘጋል፡፡ በየትኛውም የአገር ዕድገት ኢኮኖሚ ላይ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ በጣም ከፍተኛ ነው ያሉት…
Read 2130 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 06 October 2018 11:06
ንግድ ባንክ ለኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎች የቤት መሥሪያ ወይም መግዣ ብድር አዘጋጀ
Written by መንግስቱ አበበ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በውጭ አገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የቤት መስሪያ ወይም መግዣ የብድር አገልግሎት ሊሰጥ ነው፡፡ ማንኛውም ዕድሜው 18 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆነ ዲያስፖራ የብድር ጥያቄ ማቅረብ የሚችል ሲሆን፣ ጥያቄውን ሲያቀርብ መሟላት የሚገባቸው የመመዘኛ ስምምነቶች እንዳሉ አስታውቋል፡፡ መመዘኛዎቹም፣ የመኖሪያ…
Read 5609 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ኢትኤል አድቨርታይዚንግና ኮሙኒኬሽን ከቱርኩ ግዙፍ ዓለም አቀፍ የኤግዚቢሽንና ጉባኤ አዘጋጅ ኩባንያ ከላዲን ጋር በመተባበር፣ አዲስ አግሮ ፉድ የግብርና፣ የግብርና መሳሪያዎች፣ የምግብ ቴክኖሎጂዎችና የፓኬጂንግ ኤግዚቢሽን ለ6ኛ ጊዜ ከመስከረም 30 እስከ ጥቅምት 3 ቀን 2011 በሚሊኒየም አዳራሽ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ከትናንት በስቲያ…
Read 1883 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 06 October 2018 11:01
9ኛው ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ግብአቶችና ቴክኖሎጂ ኤግዚቢሽን በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል
Written by መንግስቱ አበበ
በምሥራቅ አፍሪካ በዓይነቱና በይዘቱ ልዩ የሆነው 9ኛው አዲስ ቢውልድ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ግብአቶችና ቴክኖሎጂ ኤግዚቢሽን ከመጪው ሐሙስ መስከረም 30 እስከ ጥቅምት 3 ቀን 2011 በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ኤግዚቢሽኑን አስመልክቶ ከትናንት በስቲያ በሳፋየር ሆቴል በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ኤግዚቢሽን፣ ኢትኤል አድቨርታይዚንግና ኮሙኒኬሽን…
Read 2364 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ