ንግድና ኢኮኖሚ
ከአዲስ አበባ ከ800 በላይ ሰው ይጓዛል በጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር አስተባባሪነት ዛሬ ለስድስተኛ ጊዜ በሚካሄደው የችግኝ ተከላ ዘመቻ፣ በጉራጌ ዞን በ13ቱም ወረዳዎች ከ8 ሚ. በላይ ችግኞች እንደሚተከሉ የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር አስታወቀ፡፡ በችግኝ ተከላው ከ1 ሺህ ሰዎች በላይ የሚሳተፉ ሲሆን…
Read 2310 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በመጀመሪያውና በማስፋፊያው ግንባታ 560 ሚሊዮን ብር የፈጀው ኔክሰስ ሆቴል አለማቀፍ ብራንድ ለመሆን እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የሆቴሉ ማኔጅመንት ባለፈው ማክሰኞ በሰጡት መግለጫ፣ ሆቴሉ የሚሰጠው አገልግሎት በዘመናዊ መሳሪያዎች የታገዘና ዓለም አቀፍ ደረጃን ያሟላ በመሆኑ፣ ዓለም አቀፍ ብራንድ ለመሆን ከብራንድ ሆቴሎች ጋር እተነጋገረ…
Read 1998 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከጥቂት ወራት በፊት በሀገራችን ተከስቶ የነበረው እጅግ አሳሳቢ የፖለቲካ ሁኔታ፣ ሀገራችን ላይ ከባድ የእርስ በርስ የመተላለቅና ሀገር የመበተን ሥጋት ደቅኖብን እንደነበር አይዘነጋም፡፡ ሆኖም ግን ሁኔታው ማንም ሰው ባልገመተውና ባላቀደው ተዓምር በሚመስልና በአስደናቂ ሁኔታ ሊወገድ ችሏል፡፡ በሁኔታውም ሁሉም የሀገራችን ሰላም ወዳድ…
Read 3457 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከመገናኛ ወደ ሲኤምሲ በሚወስደው መንገድ ላይ ጉርድ ሾላ ከመድረስዎ በፊት፣ አንድ ግዙፍና ለአይንየሚማርክ ህንፃ ተኮፍሶ ይታያል፡፡ ሴንቸሪ ግራንድ ሞል ይባላል፡፡ በውስጡ ደረጃውን የጠበቀ ሲኒማና የህፃናትየጨዋታ ዞንን ጨምሮ በርካታ ሬስቶራንቶች፣ ሱቆችና መደብሮችን ይዟል፡፡ ለመሆኑ ሞሉ እንዴት ታስቦ ተገነባ? ምን አገልግሎቶችን ይሰጣል?…
Read 2905 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Sunday, 27 May 2018 00:00
የአዲስ አበባ “ሲቲ ሴንተር” በሰንጋ ተራ ዙርያ የባንኮችን ረዣዥም ሕንፃዎች የቻይና ኩባንያዎች እየገነቡ ነው
Written by መንግሥቱ አበበ
አሁን፣ የቀድሞ ስሙና ገጽታው ተቀይሮ ፋይናንሻል ዲስትሪክት ተብሏል - በተለምዶ ሰንጋ ተራ ይባል የነበረው አካባቢ፡፡ አዲስ አካባቢያዊ ስም የሰጠው ደግሞ የባንኮች ዋና መ/ቤት ሕንፃዎች በአካባቢው መከተማቸው ነው፡፡ ከዘጠኝ ዓመት በፊት በ2002 ዓ.ም የተመረቁት የአዋሽ ባንክና የአዋሽ ኢንሹራንስ መንታ ሕንፃዎች ግንባታ…
Read 3648 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የቻይናው ኩባንያ (MIE events DMCC) እና አገር በቀሉ ፕራና ኢቨንትስ በጋራ ትብብር ያዘጋጁት ሁለተኛው የቻይና የንግድ ሳምንት፣ ከትናንት በስቲያ በሚሊኒየም አዳራሽ የተከፈተ ሲሆን የንግድ ሳምንቱ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል። በዘንድሮው የንግድ ትርዒቴ ላይ የኮንስትራክሽን ግብአቶችና ማሽነሪዎች፣ የኤሌክትሪክ ቁሳቁስና ኤሌክትሮኒክሶች፣ የመብራትና የኢነርጂ…
Read 2507 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ