ንግድና ኢኮኖሚ
የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት በንግድ ምልክት፣ በአዕምሮ ፈጠራና በዲዛይን (ንድፍ) ላይ ጥበቃ ለማድረግ በዓለም አቀፉ የአዕምሮ ንብረት ድርጅት (World Intellectual Property Organization) WIPO ትብብር አዲስ የዲጂታል አሰራር መዘርጋቱን አስታውቋል፡፡ ከዚህ ቀደም በማኑዋል የአዕምሮ ንብረቶችን ይመዘግብና ይቀበል የነበረው መስሪያ ቤቱ፤ ከተባበሩት…
Read 3020 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“የቮልቮ እምነት ምርታማነት ነው”በኢትዮጵያ የቮልቮ ኩባንያ በመገባደድ ላይ ባለው የፈረንጆች ዓመት ያመረታቸውን በእጅና በኤሌክትሪክ የሚሰሩና፣ ዘመኑ የደረሰበት የቴክኖሎጂ ውጤት የሆኑ ከባድ የጭነት መኪኖችን አስተዋወቀ፡፡ ከትናንት በስቲያ በሚሌኒየም አዳራሽ ግቢ በተካሄደው ማስተዋወቅ፣ FM 400 እና FH 400 የተባሉ ሁለት ዓይነት መኪኖች…
Read 2255 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በቅርቡ የፋይናንስ ኢንዱስትሪውን የተቀላቀለው እናት ባንክ፤ ወደ ሥራ በገባ የመጀመሪያው ዓመት ትርፋማ መሆኑን አስታወቀ፡፡የዛሬ ሳምንት ባደረገው የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ፣ የባንኩ የቦርድ ሊቀመንበር ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ የባንኩን የ16 ወራት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት፤ ባንኩ በመጀመሪያው ዓመት ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ…
Read 3366 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በአዲስ አበባ ለመጀመሪያ ጊዜ ሱፐር ካቴክስና የእንግሊዝ ንግድና ኢንዱስትሪ በመተባበር ለሶስት ቀናት በኢሊሌ ሆቴል ያዘጋጁት የእንግሊዝ ላኪ ኩባንያዎች ምርትና አገልግሎት የካታሎግ ኤግዞቢሽን በጣም ጥሩ እንደነበር አዘጋጁና የቢዝነስ ሰዎች ገለፁ፡፡ የሱፐር ካቴክስ አባልና የኤግዚቢሽኑ አዘጋጅ ሚ/ር ጀምስ ኦ’ሲሊቫን፣ ኤግዚቢሽኑ በጣም የተሳካ…
Read 1463 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በኢትዮጵያ የህትመትና ማሸግ ኢንዱስትሪው በተለይም የህትመት ዘርፉ ረዥም ዕድሜ ቢኖረውም ዕድገቱ ኋላ ቀር በመሆኑ የተማሪዎች መማሪያ መጻሕፍት እንኳ ማተም እንዳልቻለ ተገለጸ፡፡ በሀገር ውስጥ በህትመትና ፓኬጂን የተሰማሩ ድርጅቶች ከውጪዎቹ ልምድ እንዲቀስሙ ፕራና ፕሮሞሽንና የሱዳኑ ኤክስፖ ቲም ከኢትዮጵያ አሳታሚዎችና አታሚዎች ማህበር ጋር…
Read 1542 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“የፀሐይ ብርሃንን ጭምር ወደ ኤሌክትሪክ ኃይል እንቀይራለን”ህዳር 13 ቀን 2007 ዓ.ም ለንባብ በበቃው የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ዕትም ላይ፤የነፋስ ተርባይን የኤሌክትሪክ ሃይልን በተመለከተ ያወጣችሁት ዘገባ ስህተት ነው፡፡ የሃገሪቱ ኢኮኖሚ እያደገ በሄደ ቁጥር የነፋስ ኃይልን ብቻ ሳይሆን የፀሐይ ብርሃንንም ወደ ኤሌክትሪክ ኢነርጂ…
Read 2150 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ