ንግድና ኢኮኖሚ
ከአንድ ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የራያ ቢራ ምርት ለመጀመር የሚያስችል ሙከራ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑ ተገለፀ፡፡600 ሚሊዮን ብር ከባለ አክስዮኖች በማሰባሰብና 910 ሚሊዮን ብር የባንክ ብድር በማስፈቀድ የተቋቋመው የራያ ቢራ አክስዮን ማህበር የፋብሪካ ተከላ ስራ፣ የመጥመቂያ…
Read 2306 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በትግራይ ክልል ሽራሮ ከተማና በአማራ ክልል አብርሃ ጅራ ከተማ አዳዲስ የምርት መቀበያ ቅርንጫፎችን መክፈቱን አስታወቀ፡፡ ሰሞኑን ተመርቆ አገልግሎት መስጠት የጀመረው በትግራይ ክልል ሽራሮ የሚገኘው ቅርንጫፍ በፀለምቲ፣ አስገደ ፅምብላ፣ ታህታይ አድያቦ፣ ላዕላይ አድያቦ፣ መደባይ ዛና፣ ነአደር አዴት፣ መረብለኧ፣…
Read 2254 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 22 November 2014 12:26
ዳሽን ባንክ የአሜሪካ ኤክስፕረስ ካርድ፣ የሞባይልና ኤጀንሲ አገልግሎት ሊጀምር ነው
Written by Administrator
ለመቄዶንያ 500ሺ ብር አበረከተ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የክፍያ ካርድ ያስተዋወቀው ዳሽን ባንክ፤ አሁን ደግሞ የአሜሪካ ኤክስፕረስ ካርድ፣ የሞባይልና ኤጀንሲ (ውክልና) አገልግሎት በቅርብ እንደሚጀምር ተገለፀ፡፡ የአሜሪካ ኤክስፕረስ ካርድ ከፍተኛ ገንዘብ የሚያንቀሳቅሱ ሀብታሞች የሚጠቀሙበት “ፕሪስቲጂየስ ካርድ” ነው ያሉት የዳሽን ባንክ የፕሮሞሽን ዋና…
Read 3782 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ በአገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው አዲስ የኢንሹራንስ ሶፍትዌር አሰርቶ ስራ ላይ ማዋሉን አስታወቀ፡፡ ኩባንያው በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ ውጤማታና ቀልጣፋ አገልግሎት ለደንበኞቹ ለመስጠት፣ የተቀናጀ የጠቅላላ መድን የመረጃ ሥርዓት (General Insurance Information System - Glls) ሶፍትዌር ማሰራቱን…
Read 1602 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከአገር ውጭ የሚደረጉ ጉዞዎችንና የትምህርት ክፍያ ማረጋገጫ ዋስትናዎችን መስጠት እንደጀመረ የገለፀው ኢትዮ ለይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ አክሲዮን ማህበር፤ ይህም አገልግሎቱን የተሟላ ለማድረግ እንደሚያስችለው የድርጅቱ ኃላፊዎች ከትናንት በስቲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቁ፡፡ በአገሪቱ የኢንሹራንስ ገበያ ውስጥ አዳዲስ አሠራሮች ናቸው ከተባሉት ከእነዚህ…
Read 1697 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በትምህርታቸው ጥሩ ውጤት ያላቸውንና በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ የሚገኙ 600 ሴቶችንና 200 ወንዶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነፃ የትምህርት ዕድል ለመስጠት መዘጋጀቱን የአፍሪካ ሴቶች የትምህርት ፎረም (FAWE) አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጀውና በመጪው ታህሳስ ወር በይፋ በሚጀመረው የትምህርት ድጋፍ፣…
Read 1407 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ