ንግድና ኢኮኖሚ
በኢትዮጵያ የቴሌኮም ፕሮጀክቶች ላይ ላለፉት 12 ዓSqƒ ሲሰራ የቆየው ዜድቲኢ፣ አሁን በመካሄድ ላይ በሚገኘው የቴሌኮም ማስፋፊያ ፕሮጀክት 50 በመቶ ድርሻ መውሰዱ የሚታወቅ ሲሆን፤ በኤሌክትሪክ ሃይል ስርጭት፣ በትምህርት አቅርቦትና በከተማ አስተዳደር ዙሪያ ሶስት የቴክኖሎጂ ውጤቶቸን ለኢትዮጲያ ገበያ አስተዋወቀ፡፡ ፓወር ግሪድ፣ ኢለርኒንግ…
Read 2531 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የቀላል ባቡሩ አስተዳደራዊ መዋቅር በጣሊያኖች እየተጠና ነው ባለሙያዎቹ በወር 1800 ብር ደሞዝ ይከፈላቸዋልኮርፖሬሽኑ ለስልጠናው ወጪ 80 ሚሊዮን ብር መድቧልአለማየሁ አንበሴ በቀጣይ ዓመት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል ተብሎ የታቀደውን የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት የሚያንቀሳቅሱ 252 ባለሙያዎች ወደ ቻይና የተላኩ ሲሆን…
Read 2425 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የጋዜጦች ሕትመት መዘየግት እስከ ነሐሴ ይዘልቃልብርሃንና ሰላም ከደንበኞች ጋር የተጠያቂነት ውል ሊፈራረም ነውየሞባይል ካርድና “ሰላምታ” መጽሔትን ለማተም አቅዷልለሰራተኞቹ የ97 በመቶ የደሞዝ ጭማሪ ሊያደርግ ነው ወደ ግቢው ስንገባ ሰራተኞች የዕለቱን ሥራ ጨርሰው እየወጡ ነበር፡፡ አካሄዳችን የድርጅቱን ሥራ አስኪያጅ ለማነጋገር ነው፤ ቀጠሮ…
Read 3331 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የኃይል መቆራረጥና የጥሬ ዕቃ አቅርቦት ዋና ፈተና ሆኗል ድሬደዋ ጨርቃጨርቅ በሶስት ዓመት ውስጥ ለ402 ቀናት መብራት አላገኘም ድሬደዋ የምግብ ኮምፕሌክስ በመብራት መቋረጥ በቀን 200 ሺ ብር እያጣ ነው ባለፈው ሳምንት የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ከተለያዩ ሚዲያዎች ለተውጣጡ ጋዜጠኞች የጉብኝት ፕሮግራም…
Read 2783 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ለኪሳራ የዳረገን የውጭ ምንዛሬ እጥረት ነው ፋብሪካው ውስጥ ያሉት ንብረቶች የደንበኞች ናቸው ችግሩ ከተፈታ በሀገሬ ላይ ኢንቨስት ማድረግ እፈልጋለሁ ከሁለት ዓመት በፊት የተዘጋው “ሆላንድ ካር” በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የመኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ ሲሆን በአጭር ዓመታት ውስጥ ባሳየው የስራ “አፈፃፀም የአፍሪካ ምርጥ ኩባንያ…
Read 5038 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በታሪካዊው የመርካቶ ዘጋቢ ፊልም ታሪካዊ ስህተቶች ተካትተዋል የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ባህልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ያሰራው ዘጋቢ ፊልም “መርካቶና አዲስ ከተማ” የሚል ርዕስ አለው፡፡ የ1 ሰዓት ከ20 ደቂቃ እርዝማኔ ያለው ዘጋቢ ፊልሙ፤ በ“እመቤት መልቲሚዲያ ፕሮዳክሽን” የተዘጋጀ ሲሆን አርቲስት እመቤት ወልደገብርኤል…
Read 4632 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ