ንግድና ኢኮኖሚ
ሕዳሴ ቴልኮም አክሲዮን ማኅበር፣ የZTEን ስማርት ፎኖች ለማከፋፈልና በአገር ውስጥ የሞባይል ስልኮች መገጣጠሚያና ማምረቻ ፋብሪካ ለማቋቋም ከድርጅቱ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ ሰነዱ በተፈረመበት ወቅት የሕዳሴ ቴልኮም ዋና ስራ አስኪያጁ አቶ ታደሰ አስፋው በሰጡት መግለጫ፤ የድርጅቱ ምርት የሆነውን ZTE Smart Phone…
Read 2388 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዘንድሮ ለሦስተኛ ጊዜ የሚካሄደው “የላቀች ሴት” የክብር ሽልማት ሥነስርዓት በሚቀጥለው ሳምንት እሁድ እንደሚያካሂድ አሶሴሽን ኦቭ ውሜን ኢን ቢዝነስ (ኤውብ) ገለፀ፡፡ ሰሞኑን ማህበሩ በሳሮማሪያ ሆቴል በሰጠው መግለጫ፤ ለዚህ የክብር ሽልማት የሚታጩ ሴቶችን ህዝቡ ከክልልም ሆነ ከአዲስ አበባ እንዲጠቁም ከተደረገ በኋላ፣ ሰባት…
Read 2521 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ያለፈው ዓመት ገቢ ከዕቅድ በታች ነው በኢትዮጵያ ጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት፣ የጨርቃጨርቅ ስፌት ኢንዱስትሪ በዘንድሮ በጀት ዓመት ከተለያዩ የምርት ዓይነቶች የውጪ ንግድ 435 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን አስታወቀ፡፡ ያለፈው ዓመት ገቢው ከዕቅድ በታች መሆኑንም ገልጿል፡፡ ኢንስቲትዩቱ የዚህን ዓመት ዕቅድ…
Read 2098 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በሰባት የዓለም ሀገራት 7,540 ያህል ሆቴሎችን የሚያስተዳድረው ዋይንድሃም ሆቴል ግሩፕስ፤ “ራማዳ አዲስ” የተሰኘ ዓለም አቀፍ ሆቴል ከአንድ ዓመት በኋላ በአዲስ አበባ ሥራ እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ ቦሌ አለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ ይገነባል የተባለው ይኸው ሆቴል፤ 128 የእንግዳ ማረፊያ ክፍሎችና 8 የተለያዩ አገልግሎቶች…
Read 2199 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ በማዕከሉ ባዘጋጀው የመስቀል በአል አከባበር ስነስርአት ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የ100 ሺህ ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረገች፡፡ በእለቱ የተገኙት የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ልዩ ረዳት አቶ አሰፋ መብራቴ፤ ከማዕከሉ ጋር በጋራ…
Read 2977 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከ350 ሺ በላይ ተመዝጋቢዎች ይጠበቃሉምዝገባው የሚካሄደው የስራ አጡን ቁጥር ለማወቅ ነው ተብሏል በአዲስ አበባ ቤት ለቤት የሚካሄደው የስራ አጦች ምዝገባ አላማ በከተማዋ ያለውን የስራ አጥ ቁጥር ለማወቅ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን ከ350 ሺ በላይ ተመዝጋቢዎች ይጠበቃሉ ተብሏል፡፡ ወደ 9 ሚሊዮን ብር…
Read 2719 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ