ከአለም ዙሪያ
Saturday, 04 July 2015 11:39
የደቡብ ሱዳን መንግስት ወታደሮች፣ ሴቶችን በመድፈር በቁማቸው አቃጥለዋል ተባለ
Written by Administrator
- 172 ሴቶች ተጠልፈዋል፣ 79 ሴቶችና ልጃገረዶች ወሲባዊ ጥቃት ደርሶባቸዋል- መንግስት ወታደሮቼ ፈጸሙት የተባለውን ድርጊት ለማመን ይከብደኛል ብሏል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ የደቡብ ሱዳን መንግስት ወታደሮች በአገሪቱ ሴቶችና ልጃገረዶች ላይ ጠለፋ፣ አስገድዶ መድፈር፣ ግርፋት፣ በቁማቸው በእሳት ማቃጠል፣ ግድያና የመሳሰሉ አሰቃቂ ኢ-ሰብአዊ…
Read 2260 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
አወዛጋቢው የብሩንዲ ምርጫ ባለፈው ሰኞ መካሄዱን ተከትሎ ባለፈው ረቡዕ በመዲናዋ ቡጁምቡራ በተቀሰቀሰ ግጭት አንድ የፖሊስ መኮንንን ጨምሮ ስድስት ሰዎች ለህልፈተ ህይወት መዳረጋቸውን ቻናል አፍሪካ ዘገበ፡፡ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ፔሪ ንኩሩንዚዛ ህገ መንግስቱ ከሚፈቅድላቸው ውጪ ለሶስተኛ ዙር በምርጫ ለመወዳደር መወሰናቸውን የተቃወሙ ዜጎች…
Read 1002 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ባለፉት ስድስት ወራት 137ሺህ ስደተኞች አውሮፓ ገብተዋል- በባህር ጉዞ የሞቱ ስደተኞችቁጥር ከሶስት እጥፍ በላይ ጨምሯል ባለፉት ስድስት ወራት አፍሪካን ጨምሮ ከተለያዩ የአለማችን አገራት በመነሳት የሜዲትራኒያን ባህርን አቋርጠው ወደ አውሮፓ የተጓዙ ስደተኞች ቁጥር በታሪክ ታይቶ በማይታወቅበት ደረጃ ላይ መድረሱንና በስደት ጉዞ…
Read 1248 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
- የተናዘዙት ኃጢያት ለሸክም አይከብድም፡፡የህንዶች አባባል- ሃዘንህ ከጉልበትህ ከፍ እንዲል አትፍቀድለት፡፡የስዊዲሽ አባባል- ወጣትነት በየቀኑ የሚሻሻል ጥፋት ነው፡፡የስዊዲሽ አባባል- የተረታ ሰው የተሰጠውን አሜን ብሎ ይቀበላል፡፡የሰርቢያኖች አባባል- ምሳሌያዊ አባባሎች የታሪክ ቤተ መፃህፍትናቸው፡፡የቤልጂየሞች አባባል- ማንንም እንዲያገባ ወይም ወደ ጦርነት እንዲሄድአትምከር፡፡የዳኒሽ አባባል- እንቁላልና መሃላ…
Read 9755 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
መንግስት ም/ፕሬዚዳንቱ ከአገር የወጡት ለስራ ጉዳይ ነው ብሏል የብሩንዲው ፕሬዚዳንት ፔሪ ንኩሩንዚዛ፤ ህገ መንግስቱ ከሚፈቅድላቸው ውጭ በቅርቡ በሚካሄደው የአገሪቱ ምርጫ ለሶስተኛ ዙር ለመወዳደር መወሰናቸውን በመቃወማቸው ከመንግስት አካላት ማስፈራሪያ እየተደረገባቸው እንደሆነ የገለጹት ምክትል ፕሬዚዳንቱ ጌርቪያስ ሩፊኪሪ፣ ለህይወታቸው በመስጋት አገር ጥለው መሰደዳቸውን…
Read 2869 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
በፓኪስታን በተከሰተው ከመጠን ያለፈ የሙቀት አደጋ ከሰባት መቶ በላይ ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ሲኤንኤን ከዋና ከተማዋ ካራቺ የዘገበ ሲሆን የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ናዋዝ ሸሪፍ የአስቸኳይ የአደጋ ጊዜ ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡ ሙቀቱ በድንገት የመታት የመጀመሪያዋ ከተማ፣ ከፓኪስታን በደቡባዊ አቅጣጫ የምትገኘዋን የሲንድ ግዛትን ነበር፤ ባለፈው…
Read 1572 times
Published in
ከአለም ዙሪያ