ከአለም ዙሪያ
የታሊባን ቃል አቀባይ፤“መሪያችን አልሞተም፣ አሁንም እየመራን ነው“ ብሏል የአፍጋኒስታን የደህንነት ባለስልጣናት፤ የታሊባኑ መሪ ሙላህ ሞሃመድ ኦማር ከሁለት አመታት በፊት መሞቱን አረጋግጠናል ሲሉ መናገራቸውንና የቡድኑ ቃል አቀባይ በበኩላቸው፤ መሪያችን በህይወት አለ፤ አሁንም እየመራን ነው ሲሉ ማስተባበላቸውን ስካይ ኒውስ ዘገበ፡፡የአፍጋኒስታን ብሄራዊ የደህንነት…
Read 3122 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የትሪፖሊ ፍርድ ቤት የጦር ወንጀል ፈጽሟል በሚል ክስ በተመሰረተበት የቀድሞው የሊቢያ ፕሬዚዳንት ሞኣመር ጋዳፊ ልጅ፣ ሳይፍ ጋዳፊ ላይ የሞት ፍርድ ውሳኔ ማስተላለፉን ዘ ኢንዲፔንደንት ዘገበ፡፡ፍርድ ቤቱ በ2011 በተቀሰቀሰው የአረብ አብዮት የግድያ፣ የግርፋትና የፍንዳታ ተግባራትን በማቀጣጠል ጥፋተኛ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ባለው ሳይፍ…
Read 2165 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የሩስያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በሙስና ቅሌት እየታመሰ የሚገኘውን አለማቀፉን የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ፊፋ ለረጅም አመታት በፕሬዚዳንት የመሩት ሴፕ ብላተር፣ የዓለም የኖቤል ሽልማት ሊሰጣቸው የሚገባ ታላቅ ሰው ናቸው ሲሉ መናገራቸውን ዘሂንዱ ታይምስ ዘገበ፡፡ፕሬዚዳንት ፑቲን ባለፈው ሰኞ ከስዊዝ ቲቪ ጋር ባደረጉት ቃለ…
Read 1377 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 01 August 2015 14:50
ከዓለማችን የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ግማሽ ያህሉ የፌስቡክ ደንበኞች ናቸው
Written by Administrator
- ከፌስቡክ ደንበኞች 65 በመቶው በየዕለቱ ይጠቀማሉ - ባለፉት ሶስት ወራት ገቢው 4 ቢሊዮን ደርሷል ኢንተርኔትን ከሚጠቀሙ 3 ቢሊዮን ያህል የተለያዩ የአለማችን አገራት ዜጎች መካከል ግማሽ ያህሉ ወይም 1.49 ቢሊዮን የሚሆኑት የታዋቂው ማህበራዊ ድረገጽ ፌስቡክ ተጠቃሚ መሆናቸውን ኩባንያው ረቡዕ እለት…
Read 1324 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የሴት ውበት የክረምት ሌሊትን አያሞቅም። የዩክሬናውያን አባባልውሻ ጭራውን ካልረገጥከው በስተቀር አይነክስህም፡፡ የካሜሩያውያን አባባልጓንት ያጠለቀች ድመት አይጥ አትይዝም፡፡ የፈረንሳውያን አባባልየተውሶ ድመት አይጥ አትይዝም፡፡ የጃፓናውያን አባባልትኩረት የሚስቡ ሴቶች ከኋላህ እንዲጓዙ አትፍቀድ፡፡ የካምቦዲያውያን አባባልከነገ ጫጩት የዛሬ እንቁላል ይሻላል፡፡ የቬትናማውያን አባባልዘማሪ ወፍ መዝሙር እየበላች…
Read 1350 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
አሜሪካ በመላው አለም የሚገኙ ዜጎቿ በሚያደርጉት እንቅስቃሴ ሁሉ አይሲስን የመሳሰሉ አሸባሪ ቡድኖች ከሚሰነዝሯቸው የሽብር ጥቃቶች ራሳቸውን እንዲጠብቁ ማስጠንቀቋን ዘ ሂንዱ ታይምስ ዘገበ፡፡አሜሪካ በኢራቅ በሚገኘው አይሲስ ላይ ጥቃት መሰንዘሯን ተከትሎ፣ ቡድኑ የአጸፋ ምላሽ እንደሚሰጥ ማሳወቁን ያስታወሰው ዘገባው፣ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም…
Read 1591 times
Published in
ከአለም ዙሪያ