ከአለም ዙሪያ
አለማቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በዘር ማጥፋት ወንጀል የከሰስኳቸውንና የእስር ትዕዛዝ ያወጣሁባቸውን የሱዳኑ ፕሬዚዳንት አልበሽርን በቁጥጥር ስር አላዋሉም በሚል በጅቡቲና በኡጋንዳ መንግስታት ላይ ወቀሳ ማሰማቱን አሶሼትድ ፕሬስ ዘገበ፡፡ፕሬዚዳንት አልበሽር ባለፈው ግንቦት ወር ወደ ሁለቱ አገራት አምርተው እንደነበር ያስታወሰው ዘገባው፣ ፍርድ ቤቱም…
Read 1528 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ቴለር ስዊፍት በ12 ወራት 170 ሚ. ዶላር በማግኘት ትመራለች ታዋቂው ፎርብስ መጽሄት በ2016 ከፍተኛ ገቢ ያገኙ የዓለማችን 100 ዝነኞችን ዝርዝር በሳምንቱ መጀመሪያ ይፋ ያደረገ ሲሆን አለማቀፍ ዝናን ያተረፈቺው ድምጻዊቷ ቴለር ስዊፍት ባለፉት 12 ወራት 170 ሚሊዮን ዶላር ገቢ በማግኘት በዝርዝሩ…
Read 1596 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
እንግሊዝ ከአውሮፓ ህብረት ለመውጣት ህዝበ ውሳኔ ማድረጓን ተከትሎ በገዛ ፈቃዳቸው ስልጣናቸውን የለቀቁት ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሩን፣ ባለፈው ረቡዕ ስልጣናቸውን ለአዲሷ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬሳ ሜይ ያስረከቡ ሲሆን ሜይ በአገሪቱ ታሪክ ከማርጋሬት ታቸር ቀጥለው ሁለተኛዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዋል፡፡ላለፉት ስድስት አመታት የእንግሊዝ…
Read 1241 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የኢንዶኔዢያ ህጻናት የውፍረትም፣ የመቀንጨርም ተጠቂዎች ናቸው አራያ ፔርማን የተባለውና 192 ኪሎ ግራም ክብደት ያለው ኢንዶኔዢያዊ ታዳጊ በአለማችን በክብደቱ አቻ የማይገኝለት እጅግ ወፍራሙ ልጅ መባሉን ዘ ኢንዲያን ኤክስፕረስ ዘገበ፡፡የ10 አመት ዕድሜ ያለው ፔርማን፤ክብደቱን ተቋቁሞ ቆሞ መንቀሳቀስ ባለመቻሉ ሳቢያ ትምህርቱን አቋርጦ ቤት…
Read 3365 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 09 July 2016 10:07
የእንግሊዝ ጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት በ4.5 በመቶ ሊቀንስ ይችላል ተባለ
Written by Administrator
የአለማቀፉ የገንዘብ ተቋም አይኤምኤፍ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ክርስቲያን ላጋርድ፣ እንግሊዝ ከአውሮፓ ህብረት በመውጣቷ ሳቢያ በቀጣዩ አመት ጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርቷ ላይ ከ1.5 በመቶ እስከ 4.5 በመቶ ያህል ቅናሽ ሊመዘገብ እንደሚችል አስታወቁ፡፡ ላጋርድ ባለፈው ሰኞ ከለሞንድ ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለመጠይቅ፤እንግሊዝ ባለፈው ሳምንት…
Read 1295 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ተቃዋሚዎቹ ሙጋቤ ስልጣን እንዲለቁ ጠይቀዋል የዚምባቡዌ መንግስት ለሰራተኞቹ ደመወዝ መክፈል አልቻለም፤ የአገሪቱን ኢኮኖሚም ወደ ከፋ ቀውስ እየከተተው ነው በሚል የተቀሰቀሰው ተቃውሞ እየተባባሰ መምጣቱንና በመዲናዋ አብዛኞቹ አካባቢዎች የንግድ፣ የትራንስፖርት፣ የጤና፣ የትምህርት አገልግሎት ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ መቋረጡን ሮይተርስ ዘገበ፡፡የአገሪቱ መንግስት የዶላር…
Read 1477 times
Published in
ከአለም ዙሪያ