ከአለም ዙሪያ
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ የሌሎች አጋር አገራት መሪዎችን በማስተባበር፣ ቬንዙዌላን ለመውረር ሲያሴሩ እንደነበር የሚያሳይ መረጃ ይፋ መደረጉን ተከትሎ፣ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ኒኮላስ ማዱሮ፣ የጦር ሃይላቸው የአሜሪካን ወረራ ለመመከት በተጠንቀቅ እንዲቆም ማዘዛቸውን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል፡፡ፕሬዚዳንት ትራምፕ፤ ከአራት የላቲን አሜሪካ አገራት መሪዎች ጋር ባለፈው…
Read 2044 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
በ2018 የፈረንጆች አመት ያለፉት ስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ በሊቢያ በኩል በማድረግ በሜዲትራኒያን ባህር ሲጓዙ ለሞት የተዳረጉ አፍሪካውያን ስደተኞች ቁጥር ከ1000 በላይ መድረሱን ዘ ጋርዲያን ዘግቧል፡፡የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ጽህፈት ቤት ያወጣውን መረጃ ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ ባለፉት ስድስት ወራት ጊዜ…
Read 1634 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
“የአገሬን ዕጣ ፈንታ ሳስብ በጣም አዝናለሁ” አገር ሰላሟ ሲደፈርስ፣ ወጥቶ መግባት ብርቅ ሲሆን፣ ግጭቶች ሲከሰቱና ሰላማዊ የመኖሪያ ቀዬ የጦርነት ቀጠና ሲሆን፤ ህይወትን ለማዳን ማቄን ጨርቄን ሳይሉ መሰደድ ግድ ይሆናል፡፡ ሰሞኑን በጋምቤላ ክልል ከሚገኙ የስደተኞች መጠለያ ካምፖች አንዱ በሆነው የውኝየል መጠለያ…
Read 6456 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የሳምሰንግ ኩባንያ ምርት የሆነው ጋላክሲ ኤስ 9 ፕላስ ያለፈው ሚያዝያ ወር የአለማችን የሞባይል ሽያጭ ደረጃን ከአፕል ኩባንያው ታዋቂ ምርት አይፎን ኤክስ መረከቡን ቴክ ዶት ኮም ዘግቧል፡፡ካውንተርፖይንት የተባለው አለማቀፍ የስማርት ፎን ገበያ ጥናት ተቋም ያወጣውን መረጃ ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ ከጋላክሲ ኤስ…
Read 1725 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ፕላቶ የተባለቺው የናይጀሪያ ግዛት ዋና አስተዳዳሪ የነበሩትና በአሁኑ ወቅት የኮንግረስ አባል የሆኑት ጆሽዋ ዳሪዬ፣ በ3.2 ሚ ዶላር ዝርፊያ ተከከስሰው የ14 አመታት እስር እንደተፈረደባቸው ተዘግቧል፡፡ባለስልጣኑ እ.ኤ.አ ከ1999 እስከ 2007 የፕላቶ ግዛት ዋና አስተዳዳሪ ሆነው በሚሰሩበት ወቅት ለግዛቲቱ የአካባቢ ጥበቃ የተመደበውን 3.2…
Read 4166 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 16 June 2018 13:19
አየርላንዳዊው ደራሲ በ1 አረፍተ ነገር ልቦለድ፣ 100 ሺህ ፓውንድ ተሸለሙ
Written by Administrator
አየርላንዳዊው ደራሲ ማይክ ማኮርማክ በአይነቱ ባልተለመደውና አንድ አረፍተ ነገር ብቻ ባለው የልቦለድ ስራቸው የዘንድሮው የደብሊን አለማቀፍ የስነጽሁፍ ሽልማት 100 ሺህ ፓውንድ ተሸላሚ መሆናቸው ተዘግቧል፡፡ደራሲው በአለማችን እጅግ ከፍተኛውን የስነጽሁፍ የገንዘብ ሽልማት ለሚያስገኘው የደብሊን አለማቀፍ የስነጽሁፍ ሽልማት የበቁት፣ ሶላር ቦንስ የሚል ርዕስ…
Read 2360 times
Published in
ከአለም ዙሪያ