ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
 የቀድሞው የፓርላማ አባል የአሁኑ ዲፕሎማት አቶ አማኑኤል አብርሃም ሁለተኛ ሥራ የሆነው “ወላይታ በዘማናዊቷ ኢትዮጵያ” መፅሀፍ ዛሬ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ አራት ኪሎ በሚገኙት አብርሆት የህዝብ ቤተ መፃህፍት ይመረቃል፡፡ በዕለቱ የመፅሀፍ ዳሰሳና ሌሎች ኪነ ጥበባዊ ክንውኖች የሚካሄዱ ሲሆን ከመፅሀፉ የተመረጡ ክፍሎች…
Rate this item
(0 votes)
Rate this item
(0 votes)
Rate this item
(0 votes)
የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የሆነው አንጋፋው ደራሲ፣ ገጣሚና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን፤ የጻፋቸውና የተረጎማቸው ሦስት መጻሕፍት የፊታችን ሰኞ ይመረቃሉ፡፡መጻሕፍቶቹ “ነገም ሌላ ቀን ነው”፣ “የመጨረሻው ንግግር” እና “የእኛ ሰው በአሜሪካ” የተሰኙ ሲሆን ፤ አንጋፋ የኪነጥበብ ባለሞያዎች ሥራዎቻቸውን በሚያቀርቡበት ልዩ መድረክ እንደሚመረቁ…
Rate this item
(0 votes)
3ኛው የቴአትር ፌስቲቫል “ቴአትር ለሰላም” በሚል ርዕስ ጳጉሜ 2 እና 3 ቀን 2014 ዓ.ምበብሄራዊ ቴአትርና በኤሊያና (ሆቴል እንደሚከበር የቴአትር ባለሙዎች ማህበር አስታወቀ። በመክፈቻው ዕለት ጠዋት ከ3፡00 ጀምሮ “የኮከቡ ሰው” ቴአትር በብሄራዊ ቴአትር በነጻ ለተመልካች ከቀረበ በኋላ ከሰዓት በኋላ በኤሊያና ሆቴል…