ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሚዩዚክ ሜይዴይ “አመኛው ክልስ” በተሰኘው የዳንኤል ሁክ መጽሐፍ ላይ ነገ ውይይት እንደሚካሄድ ገለፀ፡፡ ከቀኑ 8 ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመጻሕፍት የሚካሄደውን የሦስት ሰዓታት ውይይት፣ የመነሻ ሀሳብ በማቅረብ የሚመሩት የሥነ ጽሑፍ ባለሙያው አቶ አስቻለው ከበደ ናቸው፡፡
Read 2309 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“አቦል፣ ቶና፣ በረካ” በሚል ርእስ ቡና ላይ ያተኮረ የሥዕል አውደርእይ እንደሚቀርብ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ በመጪው አርብ በአምስት ኪሎው ብሔራዊ ቤተመዘክር ተከፍቶ እስከ ታህሳስ 7 ለሕዝብ በሚቀርበው አውደርእይ የሚገኘው ገቢ፣ ቦንጋ ላይ ለሚገነባው የቡና ቤተመዘክር ሕንፃ ማሰሪያ እንደሚውል አዘጋጆቹ ጨምረው ገልፀዋል፡፡
Read 2502 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
መሳይ ፕሮሞሽን ከመንሱር ጀማል ፕሮሞሽን ጋር በመሆን የፀረ “የፆታ ጥቃት” ዘመቻ ቀንን የተመለከተ ኪነጥባዊ ዝግጅት ትናንት ጠዋት በሀገር ፍቅር ትያትር ቤት አዳራሽ አቀረበ፡፡ “እኔንም ይመለከተኛል” በሚል መሪ ቃል በቀረበው ዝግጅት ግጥሞች፣ ወግ፣ መነባንብ፣ ሙዚቃዊ ድራማ እና ሥነቃሎች ቀርበዋል፡፡
Read 1742 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በብሩክ ገብረሚካኤል የተጻፈው “ንፋስ እና ንስር” የተሰኘ የግጥም መጽሐፍ ነገ ከምሽቱ 12 ሰዓት በጣይቱ ሆቴል ጃዝ አምባ አዳራሽ እንደሚመረቅ ገጣሚው ገለፀ፡፡ መጽሐፉ በ96 ገፆቹ፣ 77 ግጥሞች ይዟል፡፡ በኦላንድ ማተሚያ ቤት የታተመው መጽሐፍ በውጭ ሀገራት 20 ዶላር፣ በሀገር ውስጥ 35 ብር…
Read 1281 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአብነት ስሜ የተጻፈው ‘የኢትዮጵያ ኮከብ’ የተሰኘ ኮከብ ቆጠራ (አስትሮሎጂ) መጽሃፍ ባለፈው ሳምንት ለንባብ በቃ፡፡ በአምስት ዋና ዋና ክፍሎችና በአስራ ሰባት ምዕራፎች የተከፋፈለው ‘የኢትዮጵያ ኮከብ’፣ 132 ገጾች ያሉት ሲሆን የግለሰቦችን፣ የአገራትንና የዘመናትን ኮከቦች በተመለከተ ዝርዝር መረጃ ይዟል፡፡ በመጽሃፉ ውስጥ የ500 ታዋቂ…
Read 10361 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የነጭ ሪቫን ቀንን በተለያዩ የኪነጥበብ ዝግጅቶች እንደሚያከብር የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር አስታወቀ፡፡ በአሁኑ ወቅት የሚፈፀሙ የተለያዩ የጾታ ጥቃቶችን ለማስቆም ቃል የሚገባበት ቀን የሚዘከረው በአዲስ አበባ ራስ ሆቴል ትልቁ አዳራሽ፣ የፊታችን ሰኞ ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ሲሆን ፕሮግራሙ ወንድ የኪነጥበብ ባለሙያዎች…
Read 3740 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና