ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የካቶሊክ ሀይማኖት ተከታየ በመሆናቸው በሕዝብ ተቃውሞ ከስልጣን የወረዱት አፄ ሱስንዮስ ዜና መዋእል ወደ አማርኛ ተተረጐመ፡፡ መፅሐፉን ከግእዝ ወደ አማርኛ የተረጐሙት አቶ አለሙ ኃይሌ ናቸው፡፡ በመፅሐፉ የጀርባ ሽፋን ላይ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር ሽፈራው በቀለ እና ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም አስተያየት የሰጡ…
Read 6899 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአያን ፍሌሚን የስለላ ድርሰቶች ላይ ተመስርተው ከተሰረቱት የጄምስ ቦንድ ፊልሞች ሁሉ የላቀ ነው ተብሎ አድናቆት የተቸረው “ስካይፎል”፤ ፊልም ተመልካቾችን ለማርካት በመቻሉ ገበያ ቀንቶታል። በእንግሊዝ የስለላ ተቋም ውስጥ፣ “007” የሚል የሚስጥር ስም የተሰጠው ጄምስ ቦንድን በመወከል ዳንኤል ክሬግ የተወነበት ይሄው ፊልም፤…
Read 2635 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኮንሶ አካባቢ የመሬት አቀማመጥ ላይ ያተኮረው የሁለት ሳምንት ፎቶ አውደርእይ በመጪው ማክሰኞ ይከፈታል አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር የሚካሄደውን አውደርእይ በመተባበር ያዘጋጁት የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን እና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ናቸው፡፡
Read 3503 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አዲስ አበባ ከተማ የተመሰረተችበትን 125ኛ አመት በማስመልከት ተከጋጅቶ በነበረው እየታዩ ያሉ ትያትሮች ውድድር የተመረጡ ትያትሮች ልዩ ሽልማት ተሰጣቸው፡፡ ዋፋ ኮሙኒኬሽን ባስተባበረው ውድድር የተሳተፉት ስምንት ትያትሮች “ምርጥ” በመባል በተለያዩ ዘርፎች ተወዳድረው ተሸልመዋል፡፡በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ከትናንት ወዲያ ማታ በተደረገው የሽልማት ሥነ…
Read 3208 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዘነበ ተስፋዬ (ዲንጐ) ፅፎ ያዘጋጀው “ግራና ቀኝ” ትያትር ዛሬ እንደሚመረቅ ጥሩ አየሁ ፕሮሞሽን እና ጀዋሬ ፕሮዳክሽን አስታወቁ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 8 ሰዓት በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ በሚመረቀው ትያትር ገነት ንጋቱ፣ አስቴር በዳኔ፣ ዘነበ ተስፋዬ፣ ትንሳኤ ብርሃነ፣ ሜሮን ፋንቱ፣…
Read 3098 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአንጋፋው ገጣሚ እና ፀሐፌ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ የተዘጋጁትን 2400 ገፆች ያሉዋቸው “ከድጡ ወደ ማጡ” እና “ወይ አንቺ ሐገር” ሁለት የግጥም መፃሕፍት ባለፈው ማክሰኞ ምሽት በሂልተን ተመረቁ፡፡ “ወይ አንቺ ሀገር” ከ1963 እስከ 1967 የተዘጋጁ የግዛተ አፄ ግጥሞች የተካተቱበት ሲሆን “ከድጡ ወደ…
Read 3143 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና