Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
አየርላንዳዊው የሮክ ሙዘቀኛ ፤ በጎ አድራጊ እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቦብ ጌልዶፍ የዓለም ሃብታም አገራት በድህነት ለሚሰቃዩ ህዝቦችና አገሮቻቸው እርዳታ ለመስጠት የገቡትን ቃል አክብረው እንዲሰሩ መታገሉን እንደቀጠለ ተገለፀ፡፡ ሰር ቦብ ጌልዶፍ በ1984 እ.ኤ.አ ሚጅ ኡሬ ከተባለ ሌላ ሙዚቀኛ ጋር በኢትዮጵያ…
Saturday, 08 September 2012 12:57

ኦፕራ በከፍተኛ ክፍያ ትመራለች

Written by
Rate this item
(0 votes)
ኦፕራ ዊንፍሬይ ከፍተኛ ክፍያ በማግኘት የመዝናኛውን ኢንዱስትሪ በቀዳሚነት እንደምትመራ ፎርብስ መፅሄት አመለከተ፡፡ ካለፈው አመት ጀምሮ አዲስ በከፈተችው ‹ኦውን› የተባለ የቴሌቭዥን ኔትዎርክ ስኬታማ ለመሆን ያልቻለችው ኦፕራ፤ ዘንድሮ 165 ሚሊዮን ዶላር ገቢ በማግኘት መሪነቱን መያዟን የገለፀው ፎርብስ፤ ከፍተኛውን ክፍያ በማግኘት የመዝናኛ ኢንዱስትሪውን…
Saturday, 08 September 2012 12:55

የዙማ ስእል አወዛጋቢ ሆኗል

Written by
Rate this item
(0 votes)
የደቡብ አፍሪካውን ፕሬዝዳንት የሚተች የቀለም ቅብ በአንድ ደቡብ አፍሪካዊ ሰዓሊ ተሰርቶ ለኤግዚብሽን መቅረቡ እያወዛገበና ተቃውሞ እያስከተለ መሆኑን የተለያዩ ዘገባዎች ጠቆሙ፡፡ በኬፕታውን በሚገኝ አንድ ጋለሪ ለእይታ የቀረበው ስዕሉ፤ ፕሬዝዳንት ጃኮብ ዙማ በዙሉ አለባበስ እና ዳንስ ሃፍረተ ስጋቸው እየታየ ሲጨፍሩ የሚያሳይ ነው፡፡…
Saturday, 08 September 2012 12:54

መልቲ ቾይዝ 8 አዲስ ቻናሎች ሊከፍት ነው

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የደቡብ አፍሪካው የብሮድካስት ኩባንያ መልቲ ቾይዝ በዲኤስቲቪ ኔትዎርክ 8 አዳዲስ የፊልም ቻናሎችን ከወር በኋላ እንደሚለቅ አስታወቀ፡፡ አዳዲስ ቻናሎቹ በጣቢያው የሚሰራጩትን ፊልሞች አይነትና ብዛት ለማሳደግ ተብለው መጨመራቸውን የገለፀው ኩባንያው ለደንበኞቹ ሰፊ የምርጫ እድል ለመስጠት በማቀድ ለውጥ መደረጉን አስታውቋል፡፡ በዲኤስቲቪ የተጨመሩት ስምንቱ…
Saturday, 01 September 2012 12:11

የያኔው ተማሪ ለገሰ ዜናዊ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ጊዜው 1966 መጨረሻ ላይ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ኮንግረስ የአመራር አባላትን የሚመርጥበት ወቅት ነበር፡፡ ሰሞኑን ህልፈተ ዜናቸው የተሰማው ጠቅላይ ሚ/ር መለስ ዜናዊ (የያኔው ተማሪ ለገሠ ዜናዊ) የሳይንስ ተማሪዎች እጩ ተመራጭ በመሆን ምስላቸው በየዛፉ ላይ ሳይቀር ተለጣጥፏል፡፡ በዘመኑ ከነበሩት አብዮተኞች ተርታ በቀዳሚነት…
Saturday, 01 September 2012 12:11

“የጀግና ወሮታ” ለንባብ በቃ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በሰሎሞን ለማ ገመቹ የተፃፈው “የጀግና ወሮታ ከአምቦ እስከ በለዲግ” የተሰኘ ግለ ታሪክ መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ በመቶ አለቃ በቀለ በላይ ሕይወት ዙርያ የሚያጠነጥነውን መፅሐፍ ያዘጋጁት አቶ ሰሎሞን ለማ ገመቹ ናቸው፡፡ ሰባት ክፍሎች ያሉት ባለ 345 ገፅ መፅሐፍ በፎቶግራፎች የታጀበ ሲሆን…