ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በየዓመቱ የተመረጡ የኪነ ጥበብ ውጤቶችንና ሙያተኞችን የሚሸልመው ‹‹ለዛ ሽልማት››፣ ዘንድሮም ለዘጠነኛ ጊዜ ስድስት የኪነ ጥበብ ሥራዎችንና ሙያተኞችን ከየዘርፉ መርጦ ይፋ አደረገ፡፡ በዘንድሮ ‹‹የአመቱ ምርጥ አልበም›› ዘርፍ የጃሉድ አወል ‹‹ንጉስ››፣ የጎሳዬ ተስፋዬ ‹‹ሲያምሽ ያመኛል››፣ የቸሊና ‹‹ቸሊና›› የበሀይሉ ታፈሰ (ዚጊዛጋ) ‹‹ኮርማ››፣ የጎሳዬ…
Read 582 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
‹‹አዲስ ሚዩዚክ አዋርድ›› ለዘንድሮ የ10ው ዙር ሽልማት ምርጥ አምስት ውስጥ የገቡ እጩዎችን ይፋ አደረገ፡፡ ባለፈው ማክሰኞ ከሰዓት በኋላ በኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል ይፋ በሆነው በዚህ ዝርዝር መሰረት፤ በ “የአመቱ ምርጥ የሙዚቃ አልበም” ዘርፍ፡- የጐሳዬ ተስፋዬ “ሲያምሽ ያመኛል”፣ የጃኪ ጐሲ “ባላምባራስ”፣ የዚጋዛጋ “ኮርማ”፣…
Read 410 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በተለምዶ ብሥራተ ገብርኤል እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ያለው አዲስ ዴፖ የማስፋፊያ ሥራው ተጠናቅቆ አገልግሎት ጀመረ፡፡ አዲስ ሆም ዴፖ ከትናንት በስቲያ በክብር እንግድነት ተገኝተው የመረቁት የአዲስ አበባ ንግድ ም/ቤት ፕሬዚዳንት ክብርት ወ/ሮ መሰንበት ሸንቁጤና የሚድሮክ ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ኦፊሰርና የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር…
Read 9643 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ አስፋው መኮንን የተሰናዳው ‹‹የሀበሻ ቀልዶች›› የተሰኘ መጽሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መጽሐፉ በአገራችን በተለያዩ አካባቢዎችየሚነገሩና አዳዲስ የተፈጠሩ ቀልዶች የተካተቱበት ነው ተብሏል፡፡ ቀልዶቹ በኑሯችን፣ በዕለት ተዕለት ሕይወታችን የሚያጋጥሙ እንቅፋቶችና ክፍተቶች ላይ የሚሳለቁ ሲሆን ከነዚህ መካከልም፤ ‹‹አሜሪካ ሰው አልባ መንኮራኩር ሰራች›› ቢለው…
Read 9471 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የብ/ጀነራል ከበደ ጋሼ “የመስዋዕትነት አሻራ” የተሰኘ መጽሐፍ የዛሬ ሳምንት ቅዳሜ በራስ ሆቴል ገበታ አዳራሽ ተመረቀ፡፡ መጽሐፉ የብ/ጀነራልከበደ ጋሼን ከልጅ ወታደርነት እስከ ጀነራልነት የዘለቀ የአርባ አመታት የውትድርና ህይወት ይተርካል ተብሏል፡፡በርካታ ታሪካዊ ፎቶግራፎችን ያካተተው መጽሐፉ፤ በ310 ገፆች የተቀነበበ ሲሆን በ150 ብር፣ በ20…
Read 9235 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጳጉሜ አብ ፌስቲቫል ኃ.የተወሰነ የግል ማህበር በየአመቱ የሚከበረውና ሁለተኛው ዙር “ጳጉሜ ፌስቲቫል”፤ ከአዲሱ ገበያ ከፍ ብሎ በሚገኘው ቦታኒክ ጋርደን ከትላንት አንስቶ በተለያዩ ዝግጅቶች መከበር ጀምሯል፡፡ ከባህልና ቱሪዝም መስሪያ ቤት ጳጉሜን የፌስቲቫል ወር አድርጎ ለማክበር እውቅና ያገኘው ድርጅቱ፤ ባለፈው አመት ከአማራ፣…
Read 200 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና