ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዶክሌ በሚለው ቅጽል ስሙ የሚታወቀው ኮሜዲያን ወንድወሰን ብርሃኑ ባጋጠመው የልብ ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ፣ በአሜሪካ ዋሽንግተን ሜድስታር ሆስፒታል ውስጥ በ57 ዓመት ዕድሜው ማረፉ ተነግሯል፡፡“ዶክሌ ቅንና ታዛዥ ባለሙያ ነበረ” ያለው የሙያ አጋሩ አርቲስት ቴዎድሮስ ለገሰ፤ ኮሜዲያኑ በደረሰበት የልብ…
Read 10928 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 8384 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Monday, 16 May 2022 10:04
ሞሰብ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድንአስረኛ ዓመት ዛሬ ምሽት ከ11 ሰዓት ጀምሮ በአንጋፋው ብሔራዊ ትያትር ቤት በድምቀት ያከብራሉ ።
Written by Administrator
ዛሬ ምሽት ከ11 ሰዓት ጀምሮ ፤ በአንጋፋው ብሔራዊ ትያትር ሞሰብ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድን በልዩ ተሰጥኦና ጥምረት ፣ በወዳጅነት እና በሙያ አክባሪነት ላለፉት አስር ዓመታት የሚታወቁ የሀገራችን ኪነ ጥበብ ድምቀቶች ናቸው። የተመሰረቱበትን አስረኛ ዓመት ዛሬ ምሽት ከ11 ሰዓት ጀምሮ በአንጋፋው ብሔራዊ…
Read 8068 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዲያስፖራው ደራሲ ዓለማየሁ ማሞ ስራዎች የሆኑት “ከተጓዡ ማስታወሻ” እና “ከአገልጋዩ ማስታወሻ” የተሰኙ የጉዞ ማስታወሻ መፅሐፎች ለንባብ በቁ፡፡ ደረሲው እንደገለፀው ሁለቱም መፅፍት ጭብጣቸው የተለያየ ቢሆንም ደራሲው በአትላንታ ፣ዳለስ ፣ሂውስተን ፣ቦስተን፣ ኒውዮርክ፣ ጃክሰንቪል፣ ባልቲሞርና ቺካጎ ሲዘዋወር የከተባቸው ናቸው፡፡ “ዙሪቴና ኑረቴ” ናቸው ያላቸው…
Read 9185 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በመቅደላ አምባ ዩኒቨርስቲ የታሪክ መምህርና በጎንደር ዩኒቨርስቲ የታሪክ ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ በሆነው ደራሲ ጁማሉልዲን ሚፍታህ አብደላ የተሰናዳውና በወጣቶች ህይወትና ስነ ልቦና ላይ ትኩረቱን አድርጎ የተጻፈው “እኔማ እኔው ነኝ” የተሰኘ ልቦለድ መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መፅሐፉ መቼቱን አዲስ አበባ፣መቀሌ መካነ ሰላምና ደሴ…
Read 3061 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ ቃልኪዳን ሀይሉ ሶስተኛ ስራ የሆነው “አላቲኖስ” ልብለድ መፅሐፍ ለ3ኛ ጊዜ በድጋሚ ታትሞ ለንባብ በቃ፡፡ መንፈሳዊና ታሪክ ቀመስ፣ የፍቅር የሳይንስና የስለላ ታሪክን ያካተተው ይሔው መፅሐፍ በ2010 ዓ.ም ለንባብ በቅቶ ተወዳጅነትን በማግኘቱ ሰሞኑን በድጋሚ ታትሞ ለንባብ መብቃቱን ደራሲው ገልጿል፡፡ በ307 ገፅ…
Read 12912 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና