ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ኤ ሎንግ ዎክ ቱ ፍሪደም” በተሰኘው የኔልሰን ማንዴላ ግለታሪክ መፅሃፍ ላይ ተመስርቶ የተሰራው አዲስ ፊልም ከወር በኋላ በመላው ዓለም መታየት እንደሚጀምር ተገለፀ፡፡ ፊልሙ የደቡብ አፍሪካውያንን የነፃነት ትግል ለመላው ዓለም ለማስተዋወቅ ታልሞ የተሰራ ነው ተብሏል፡፡ በጉበት ኢንፌክሽን በጠና ታመው በሆስፒታል ህክምና…
Read 2277 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አጓጊው ዜና ምንድነው?ዋርነር ብሮስ የተባለው የፊልም ኩባንያ እና ዲሲ ኮሚክስ እ.ኤ.አ በ2015 ባትማንና ሱፐርማንን በማጣመር ልዩ ፊልም እንሰራለን ማለታቸው ነው፡፡ ፊልሙ በሚቀጥለው ዓመት ቀረፃው የሚጀምር ሲሆን እውቆቹ የ“ሱፐርማን ሪተርንስ” ዳሬክተር ዛክ ስናይደር እና የ“ባትማን” ፊልም አካል የሆነው “ዘ ዳርክ ናይትስ”…
Read 3102 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዚህ ሳምንት ምን ተቀዳጀ፡- “የዩቲውብ ንጉስ” የሚል ማዕረጉን ሳያስነጥቅ ቀጥሏል እሱ ማነው፡- የኮሪያ ፖፕ ስልትን ለአለም ስተዋዋቀው፤ ፒ ኤስአይ ታዋቂ ያደረገው ነጠላ ዜማ ፡- ጋንግናም ስታይል ጋንግም ስታይል ምን አተረፈለት፡- 10 ሚሊዮን ዶላር ገቢ አግኝቷል፡፡ በጋንግናም እስታይል ብቻ፡፡ *በጋንግናም ስታይል…
Read 1831 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Tuesday, 23 July 2013 14:51
“ጳጉሜ፣የኢትዮጵያ ቀን መቁጠርያ የማን ነው?” ዛሬ፤ “ነገር በምሳሌ” ሐሙስ ይመረቃሉ
Written by Administrator
*“የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ጉዞ” መፅሐፍ ለገበያ በቃ “ጳጉሜ፣ የኢትዮጵያ ቀን መቁጠርያ የማን ነው?” የሚል መፅሐፍ ዛሬ ገርጂ በሚገኘው የዩኒቲ ዩኒቨርስቲ አዳራሽ እንደሚመረቅ አዘጋጁ አስታወቁ፡፡ የመፅሐፉ አዘጋጅ የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አቶ ፋሲል ጣሰው፤ የቀን አቆጣጠሩ የኢትዮጵያ ብቻ አይደለም የሚል መሟገቻ በመፅሐፋቸው…
Read 4227 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሮበርት ዳውኒንግ ጁኒየር፤ 75 ሚሊዮን ዶላር ቻኒንግ ታተም፤ 60 ሚሊዮን ዶላር ሂውጅ ጃክማን፤ 55 ሚሊዮን ዶላር ማርክ ዎልበርግ፤ 52 ሚሊዮን ዶላር ዘ ሮክ ወይም ድዋይን ጆንሰን፤ 46 ሚሊዮን ዶላር ሊያናርዶ ዲካርፒዮ፤ 39 ሚሊዮን ዶላር አዳም ሳንድለር፤ 37 ሚሊዮን ዶላር ቶም…
Read 1958 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትርን ላለፉት ሁለት አመታት በተጠባባቂ ሥራ አስኪያጅነት ሲመሩ በቆዩት አቶ ደስታ ካሳ ምትክ አርቲስት ተስፋዬ ሽመልስ የትያትር ቤቱ አዲስ ሥራ አስኪያጅ ሆኖ ተሾመ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የተፈረመ የሹመት ደብዳቤ የደረሰው አርቲስት ተስፋዬ፤ ከሐምሌ 4 ጀምሮ ትያትር ቤቱን…
Read 1666 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና