ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአባይ ወንዝ ላይ እየተገነባ ያለውን የሕዳሴ ግድብ አስመልክቶ የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር ረቡዕ በ11 ሰዓት በብሄራዊ ትያትር የሥነፅሁፍ ምሽት ሊያቀርብ ነው፡፡ የማህበሩ ፕሬዚደንት ደራሲና ሃያሲ ጌታቸው በለጠ እንደገለፁት፤ አንጋፋ ደራስያን በአባይ ዙሪያ የገጠሟቸው ግጥሞች በምሽቱ ይዳሰሳሉ፡፡ ከዚህም በተማሪ ጥንታዊ የቆሎ ተማሪዎችና…
Read 2820 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሪች ፊልም ፕሮዳክሽን የሰራው “ዲያሪ” የተሰኘ የቤተሰብ ፊልም ሰኞ እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ በአለም ተካ እና በአዲስ ጋዲሳ ተደርሶ አቤል ረጋሳ ያዘጋጀውን የ90 ደቂቃ ፊልም ሰርቶ ለማጠናቀቅ አንድ አመት ተኩል ፈጅቷል፡፡ በፊልሙ እሱባለው ተስፋዬ፣ አለባቸው መኮንን፣ እሌኒ ተስፋዬ፣ አማኑዔል ታምራት፣ ብርሃኔ…
Read 2641 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከታዋቂ የታሪክ ምሁራን መካከል አንዱ የሆኑት ፕ/ር ባህሩ ዘውዴ፣ “የኢትዮጵያ ታሪክ ከ1847 እስከ 1983” በሚል ርዕስ ባቀረቡት መፅሃፍ ላይ ሚዩዚክ ሜይዴይ ነገ ውይይት ያካሂዳል፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት፣ አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚደረገውን የሦስት ሰዓት ውይይት፣ የመነሻ…
Read 3232 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የሀገር ፍቅር ትያትር ቤት በመብራት መቋረጥ ምክንያት ትያትር ካቋረጠ ሁለት ወር ሊሞላው ነው፡፡ ትያትር ቤቱ መብራቱን ቶሎ ባለማስጠገኑ በየቀኑ በመቶዎች የሚቆጠሩ የትያትር ተመልካቾች እየተመለሱ ሲሆን ባለፉት ሁለት ዓመታት ለመድረክ ግብአትነት ተገዝተው የነበሩ መብራቶች ሥራ ላይ ባለመዋላቸው የመንግስት ንብረት እየባከነ መሆኑን…
Read 5185 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 3503 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የንባብ ባህልን ማበረታታት ዓላማው አድርጎ መጋቢት 7 ቀን 2002 ዓ.ም ፕሮግራሙን የጀመረው “ብራና” የሬዲዮ ፕሮግራም ሦስተኛ ዓመቱን ነገ በ8 ሰዓት በጣይቱ ሆቴል ጃዝ አምባ አዳራሽ ሲያከብር፣የሙዚቃ ተመራማሪው አርቲስት ሠርፀ ፍሬስብሃት “ለንባብ ባህል መዳበር የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ሚና” በሚል ርእስ…
Read 3017 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና