Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
ከሳምንት በፊት የህንድ መንግስት በቦሊውድ ተዋናዮች ላይ የጣለው ተጨማሪ የየገቢ ግብር ክፍያ በተዋናዮች ተቃውሞ ገጠመው፡፡ የህንድ መንግስት የሆሊውድ ተዋናዮች ከሚያገኙት ገቢ ላይ 12 በመቶ ግብር እንዲከፍሉ የወሰነ ሲሆን ታዋቂ ተዋናዮችና የቦሊውድ ፊልም ኢንዱስትሪ ግንባር ቀደም ተዋናዮች እርምጃውን ለእድገት አይበጅም በሚል…
Saturday, 14 July 2012 10:40

የካንትሪ አልበሞች ሽያጭ ደርቷል

Written by
Rate this item
(0 votes)
በአሜሪካ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ 2012 ሲጋመስ በካንትሪ ስልት የተሰሩ የሙዚቃ አልበሞች ገበያ መድራቱን ኤምቲቪ አስታወቀ፡፡ ባለፈው ስድስት ወር ብቻ በአሜሪካ የሙዚቃ ገበያ ላይ የቀረቡ አልበሞች ፤ ነጠላ ዜማዎች፤ ክሊፖች እና ዲጅታል ትራኮች ሽያጭ ብዛት 853.2 ሚሊዮን እንደነበር ኔልሰን ሳውንድ ስካን የተባለ…
Rate this item
(0 votes)
ዓለምአቀፍ የሐረር ቀን ነገ በሐረር ኢማም አህመድ ስታዲየም መከበር እንደሚጀምር የሐረሪ ብሔራዊ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ ወይዘሪት ሃሰነት አቡበከር በተለይ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤ በዋናነነት ነገ የሚከፈተው ዝግጅት እስከ ሐምሌ 24 የሚቆይ ሲሆን አምስቱ የምስራቅ ኢትዮጵያ አጐራባች…
Rate this item
(0 votes)
ፀሐፌ ተውኔት እና ጋዜጠኛ ዘካርያስ ብርሃኑ የፃፈውና አርቲስት ዘውዱ አበጋዝ ያዘጋጀው “የበዓል እንግዶች“ ትያትር ነገ ከሰዓት በኋላ በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ይመረቃል፡፡ ዘወትር እሁድ ከቀኑ 8፡30 ለተመልካች በሚቀርበው ትያትር ላይ ሃና ተረፈ፣ ተስፋ ብርሃኔ፣ ዮናስ ጌታቸው፣ ትዕግስት ግርማ፣ ሸዊት ከበደ…
Rate this item
(0 votes)
በሻሸመኔ ኪነጥበባት አፍቃሪዎች የተቋቋመው ከአድማስ ፊት የሥነጽሑፍ ማህበር ወርሃዊ ኪነጥበባዊ ዝግጅቱን ነገ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ የዝግጅቱ አስተባባሪ ጋዜጠኛ ዳንኤል ሰሎሞን ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤ ነገ ከቀኑ 9 ሰዓት በሻሸመኔ የባህል አዳራሽ በመገኘት ልምዳቸውን የሚያጋሩት “የሰው ለሰው” ተከታታይ የቴሌቭዥን ድራማ እናት እና ልጅ…
Rate this item
(0 votes)
የቦክሰኛ በቀለ አለሙ (ጋንች) ሕይወት ዙሪያ የተፃፈው “ያልተነገረለት የሀገር ባለውለታ” መጽሐፍ ነገ ከቀኑ 8፡30 አትክልት ተራ አካባቢ በሚገኘው ሃይካን ሆቴል ይመረቃል፡፡ በወይዘሮ ይድነቃቸው አሰፋ የተዘጋጀው ባለ 243 ገጽ መጽሐፍ፤ ባለ ስድስት ክፍል ሲሆን ዋጋውም ለሐገር ውስጥ 40 ብር፣ ለውጭ ሀገራት…