Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
የዛሬ ሁለት ሳምንት በላፍቶ ሞል በሚቀርበው የጃሉድ “ድግስ” ከመድረክ የራቀው ድምፃዊ ዳዊት መለሰ እንደሚዘፍን አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ የሙዚቃ ድግሱ አዘጋጆች እንደገለፁት፤ “ያቺ ነገር” በሚል ርዕስ አዲስ የሬጌ ስልት አልበም ይዞ በመምጣት ተደማጭነት ያገኘው ጃ ሉድ፤ ከዚህ “ድግስ” በኋላ በውጭ ሀገራት በመዘዋወርም…
Rate this item
(0 votes)
በህንዳዊው መምህር ጆሴፍ ፍራንሲስ የተዘጋጁት “አፄ ቴዎድሮስ” እና “ዓለማየሁ ቴዎድሮስ የኢትዮጵያ ልኡል” የተሰኙ ሁለት መፃህፍት ለሁለተኛ ጊዜ የታተሙ ሲሆን በሚቀጥለው ሳምንት ለገበያ ይቀርባሉ፡፡ ሁለቱም መፃህፍት የመጀመርያ ዕትማቸው የወጣው የዛሬ አምስት ዓመት ሲሆን በወቅቱ የመፃህፍቱ ቅጂ አነስተኛ ስለነበረ አሁን ማሳተሙ አስፈልጎዋል…
Rate this item
(0 votes)
“የአመፃ ብድራት” ነገ ይመረቃል “የጊዜ ጨረታ” ተመረቀ ስንታየሁ ታደሰ ወልደኪሮስ ያዘጋጁት “የአቡጊዳ ስሌትና የዘመን አቆጣጠር ማሻሻያ” የተሰኘ መፅሐፍ ዛሬ ይመረቃል፡፡ በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ትንሿ አዳራሽ የሚመረቀው መፅሐፍ፤ የአቡጊዳ ፊደል የሙዚቃ ኖታ ባህርይ እንዳለው የሚያሳይ ሲሆን የኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠርም ዓለም…
Rate this item
(0 votes)
ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ የተቋቋመው ሻሎም ሲኒማ በመጪው አርብ ሥራ ሊጀምር ነው፡፡ በቲዋይ ሻሎም ፕሮሞሽን የተቋቋመው ሲኒማ ቤት 400 መቀመጫዎች ያሉት ሲሆን የፒያሳ፣ የጐላ ሚካኤልና የቸርችል ጐዳና አካባቢ ፊልም አፍቃሪዎችን በቅርበት እንደሚያገለግልና ለዕይታ ወረፋ የሚጠባበቁ ፊልሞችን ችግር በከፊል እንደሚፈታ ተገልጿል፡፡ በብዙ…
Rate this item
(0 votes)
“የባለቅኔ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን ሥራዎች - ግለ ሀሳብ” የሚል ውይይት እንደሚካሄድ ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በአምስት ኪሎው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚካሄደውን ስብሰባ መነሻ ሃሳብ በማቅረብ የሚመሩት አርኪቴክት ሚካኤል ሽፈራው ናቸው፡፡
Rate this item
(0 votes)
ላለፉት 30 ዓመታት በዓለም አቀፍ ደረጃ ሲከበር የቆየውን “የሙዚቃ ቀን” ኢትዮጵያ ለመጀመርያ ጊዜ ዘንድሮ አከበረች፡፡ ከትናንት ወዲያ ማታ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት በተከበረው የሙዚቃ ቀን፤ የአንጋፋው ሙዚቀኛ መርአዊ ስጦታ እና የሳክስፎኒስት ጌታቸው መኩሪያ ሥራዎች የተዘከሩ ሲሆን እውቁ…