ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከወር በፊት በአቅም መዳከምና በድርቀት ታምማ ሆስፒታል የገባችው ሪሃና፤ አሁንም በአሳሳቢ የጤና ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ ተገለፀ፡ ሰሞኑን በእንግሊዝ ለ10 ሳምንታት የነበራትን ቆይታ የሰረዘችው የ24 አመቷ በርባዶሳዊት ያለችበት ችግር የዊትኒ ሃውስተንን አሳዛኝ መጨረሻ የሚያስታውስ እንዳይሆን ተሰግቷል፡፡ የቅርብ ወዳጇ የሆነው ጄይ ዚ…
Read 2151 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ዱላ ቅብብል” ፊልም ይመረቃል በግሬት ዋሊያ ፒክቸርስ የተሰራው “ፈላሻው” ፊልም ትናንት ምሽት በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ተመረቀ፡፡ የ105 ደቂቃ ርዝመት አለው የተባለውን አስቂኝ የፍቅር ፊልም የፃፉት አማኑኤል ተስፋዬ እና ዮሴፍ ተሾመ ሲሆኑ እስክንድር አሊ ፕሮዲዩስ አድርጐታል፡፡ሰርቶ ለማጠናቀቅ…
Read 1129 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 09 June 2012 10:44
“ሕልመኛዋ እናት” ዛሬ ይመረቃል “መንገድ የጠፋባቸው መንገደኞች” ለንባብ በቃ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ነዋሪነቷን በሀገረ እንግሊዝ ለንደን ከተማ ባደረገችው እታለም እሸቱ የተፃፈው “ሕልመኛዋ እናት” የተሰኘ መፅሐፍ ዛሬ እንደሚመረቅ የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር አስታወቀ፡፡በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ትንሿ አዳራሽ ከጧቱ 3 ሰዓት የሚመረቀው መፅሐፍ 475 ገፆች ያሉት ረዥም ልብወለድ ሲሆን ከምርቃት በኋላ ለገበያ እንደሚበቃ…
Read 998 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 09 June 2012 10:43
በ”ፍቅር እስከ መቃብር” ላይ የተጠናው ጥናት ለውይይት ይቀርባል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመፃህፍት ንባብ እና የውይይት ክበብ “ታሪካዊ እውነት፣ እምነትና ትንቢት በፍቅር እስከ መቃበር መፅሐፍ” የተሰኘ የጥናት ፅሁፍ ለውይይት እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚካሄደውን ውይይት የሚመሩት አጥኚው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ…
Read 1422 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 09 June 2012 10:42
“ከአድማስ ፊት” ነገ ዝግጅቱን ያቀርባል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሻሸመኔ ከተማ ኪነጥበባት አፍቃሪዎች የተቋቋመው “ከአድማስ ፊት” ነገ ወርሃዊ የኪነጥበብ ዝግጅቱን እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ የ37ኛ ዝግጅቱ የክብር እንግዳ አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ ልምድና ገጠመኙን የሚያጋራበት ኪነጥበባዊ ዝግጅት የሚቀርበው በሻሸመኔ ባህል አዳራሽ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ ነው፡፡ ዝግጅቱ ከተጀመረ አራት አመቱ ነው፡፡
Read 824 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በወጣት ገጣሚያን እና ሙዚቀኞች የሚንቀሳቀሰው “ግጥምን በጃዝ” አስራ አንደኛ ዝግጅቱን በመጪው ረቡዕ ምሽት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡አንጋፋው አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም ከቀደምት ፀሐፍት ግጥሞች በሚያቀርብበት ዝግጅት አርቲስት ግሩም ዘነበ ትወና፣ ገጣሚ በዕውቀቱ ስዩም ወግ፣ እንዲሁም ለዝግጅቱ አዲስ የሆኑ ገጣሚያን ይርጋ…
Read 1233 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና