ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደብረ ዘይት ከተማና አካባቢዋ ሥነ ፅሁፍ አፍቃሪዎች የተቋቋመው “ሆራ ቡላ” የሥነፅሁፍ ማህበር ከነገ ወዲያ ሰኞ “ፍኖተ ጥበብ” የተሰኘ ጥበባዊ ዝግጅት እንደሚያቀርብ ገለፁ፡፡ ከቀኑ 7፡30 በህይወት ሲኒማ የኪነጥበብና ባህል ማዕከል ትንሿ አዳራሽ የሚቀርበው ዝግጅት የክብር እንግዳ የ”ሰው ለሰው” የቴለቪዥን ድራማ ተባባሪ…
Read 1013 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 26 May 2012 12:49
“የመጨረሻዋ ቀሚስ” ፊልም በስምንት ቋንቋዎች ይተረጐማል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ባለፈው ሳምንት እሁድ ቦሌ በሚገኘው ጁፒተር ኢንተርናሽናል ሆቴል ለሃምሳ እንግዶች ታይቶ የተመረቀው “የመጨረሻዋ ቀሚስ” ፊልም በስምንት ቋንቋዎች እንደሚተረጐም አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የ2001 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አስመልክቶ ሴቶችን ሲያወያዩ ብርሃኔ ከልካይ የተባሉ ተሳታፊ በጠየቁት ጥያቄ መነሻ…
Read 1609 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በቅርቡ ለመደመጥ የበቃው “ሙዚቃል” የተሰኘው የኤፍሬም ስዩም የግጥም ኦዲዮ ሲዲ ውይይት እንደሚደረግበት ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር የሚደረገውን ውይይት የሚመሩት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር ሰለሞን ተሰማ ናቸው፡፡
Read 871 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ለአስር ቀናት በአዲስ አበባ ባህልና ቲያትር አዳራሽ ሲካሄድ የቆየው ህያው ለትንሣኤ የፊልም ፌስቲቫል ሰሞኑን የተጠናቀቀ ሲሆን፡፡ ሚሼል አስትርዮ ፓፓን የ2004 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሲኒማ ባለውለታ አድርጐ መርጧቸዋል፡፡ በህያው ፕሮሞሽን የተዘጋጀውና በ2004 ዓ.ም ተሠርተው ለእይታ የበቁ 10 ፊልሞች የተሳተፉበት ፌስቲቫሉ ሲጠናቀቅ ለአገርኛ…
Read 943 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በፅኑ ገ/ሚካኤል ተደርሶ የተዘጋጀውና “ልንለያይ” የተባለው አዲስ ፊልም ዛሬ በሴባስቶፖል ሲኒማ ይመረቃል፡፡ከ500 ሺህ ብር በላይ ወጪ እንደሆነበት የተነገረለትና 1፡20 ደቂቃ የሚፈጀው ፊልሙ በፅኑ ፊልም ፕሮዳክሽን የተሰራ ሲሆን በትናንትናው ዕለት በኤድናሞልና በሌሎች ሲኒማ ቤቶች ተመርቋል፡፡ በዛሬው ዕለት ደግሞ ፊልሙ በሴባስቶፖል ሲኒማ…
Read 894 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዊል አይ አም አሜሪካ ወደ ማርስ ከምታደርገው ጉዞ በተያያዘ የማጀቢያ ሙዚቃ እንዲሰራ በናሳ ተጠየቀ፡፡ ሙዚቃው ከጠፈር በሚተላለፍ ሪፖርት አጃቢነት ወደ ምድር የሚሰራጭ ይሆናል፡፡ የብላክ አይድ ፒስ መሪ ድምፃዊ የሆነው ዊል አይ አም ከአሜሪካ የጠፈር ምርምር ተቋም ጋር በቲቪ ፕሮግራም አስተዋዋቂነት…
Read 916 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና