ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
በዕውቋ ድምፃዊት ዘሪቱ ከበደ ተፅፎ የተዘጋጀው “ቀሚስ የለበስኩለት” የተሰኘ ፊልም በሚቀጥለው ሳምንት እሁድ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽና በአዲስ አበባ ሲኒማ ቤቶች ይመረቃል፡፡ የድራማ ዘውግ ባለው የ1፡40 ደቂቃ ፊልም ላይ፤ ድምፃዊቷ ዘሪቱ ከበደ፣ የንግድ ም/ቤት ፕሬዚዳንቷ ሙሉ ሰለሞን፣ የጃኖ ባንዱ ድምፃዊ ዲበኩሉ…
Rate this item
(1 Vote)
የአፍሪካ ሞዛይክ የፋሽንና የባህል ትርኢት በሚቀጥለው አርብ ምሽት በሸራተን አዲስ የሚካሄድ ሲሆን በዝግጅቱ አለማቀፍ የፋሽን ሞዴሎችና ዲዛይነሮች ይሳተፋሉ፡፡ የአፍሪካን ሞዛይክ ዳይሬክተር አና ጌታነህ እንደገለፀችው፤ አስራ አምስት የውጪና የሀገር ውስጥ ዲዛይነሮች በሚሳተፉበት ትርኢት፤ እውቅ የዘርፉ ባለሞያዎች ከኒውዮርክ፣ ከደቡብ አፍሪካና ከሴኔጋል ይመጣሉ፡፡…
Rate this item
(9 votes)
በእናቱ ኢትዮጵያዊ፣ በአባቱ ሆላንዳዊ በሆነው ዳንኤል ጁፕሁክ የተፃፈውና በእውነተኛ ታሪክ ላይ የሚያጠነጥነው “አመፀኛው ክልስ” የተሰኘ መጽሐፍ ሰሞኑን በገበያ ላይ ዋለ፡፡ ደራሲው በ12 ዓመት የእስር ቤት ቆይታው ያሳለፈውን ህይወት ከወህኒ ቤት ከወጣ በኋላ በደች ቋንቋ እንደፃፈው፣ ከዚያም ወደ አማርኛ በመተርጎም እንዳሳተመው…
Rate this item
(1 Vote)
በአሚር ዩኒስ ረሐስ የተፃፈው “የምሥራቅ ፈርጦች” የተሰኘ ታላላቅ የሐረሪ ተወላጆችን ታሪክ የያዘ መፅሃፍ ባለፈው ሳምንት ለንባብ በቅቷል፡፡ ስምንት የሚደርሱ የሐረሪ ሊቃውንቶችና የታሪክ ምሁራንን የሚያስተዋውቀው መፅሃፉ፤ መታሰቢያነቱን የሥነ ጽሑፍ ባለሙያ ለነበሩት ለአብዱል ሐፊዝ ከሊፋ መሐመድ እና ለመሐመድ ኢብራሒም ሱሌይማን አድርጓል፡፡ በመጽሐፉ…
Rate this item
(2 votes)
በዶ/ር ጌታቸው ተድላ የተፃፉትና ከዚህ በፊት ታትመው በነፃ የተከፋፈሉት “ከትዝታ ጓዳ” እና “እንደወጡ የቀሩት ኢትዮጵያዊ” መፃህፍቶች በድጋሚ ታትመው፣ ለሜቄዶንያ የአረጋዊያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል በስጦታ ተበረከቱ፡፡ ዶ/ር ጌታቸው በሜቄዶንያ በጐ ፈቃደኛ ሆነው እያገለገሉ ሲሆን ታህሳስ 13 ቀን 2006 ዓ.ም ማዕከሉ…
Rate this item
(0 votes)
በሰዓሊ ደረጀ ደምሴ የተዘጋጀው “ዑደት” የተሰኘ የስዕል አውደርዕይ የፊታችን ማክሰኞ ከምሽቱ 11 ሰዓት ተኩል በብሄራዊ ሙዚየም ይከፈታል፡፡ ኑቢያ አርት ስቱዲዮ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ በአውደርዕዩ የሚቀርቡት ስዕሎች የምንኖርበት አካባቢ በማንነት፣ በባህል እና በአኗኗር ላይ ያለውን ተፅዕኖ ያንፀባርቃሉ። “ዑደት” የስዕል አውደርዕይ ለተከታታይ…