ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“የሸገር ወጐች” ለአምስተኛ ጊዜ ታተመየገጣሚ ታየች ወልደማርያምን የግጥም ስብስቦች የያዘው “ልትፋው ብዕሬን” የተሰኘ የግጥም መድበል ሰሞኑን ለንባብ የቀረበ ሲሆን ነገ ከጠዋቱ 3 ሰዓት በሐገር ፍቅር ቲያትር ቤት ይመረቃል ተብሏል፡፡ በ108 ገፆች የተቀነበበው መፅሃፉ፤ በ30 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡ በሌላ በኩል በጋዜጠኛ…
Read 1274 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በግርማ ባልቻ ተፅፎ የተዘጋጀውና “ናይልና ግብፅ ኢኮኖሚያዊ ይዞታ፤ ከትላንት እስከ ዛሬ” የተሰኘው መፅሀፍ ባለፈው ሳምንት ለንባብ በቃ፡፡ በ138 ገፆች የተዘጋጀው መፅሀፉ፤ በናይልና በግብፅ አጠቃላይ ውዝግቦችና አሁን ግብፅና ኢትዮጵያ በወንዙ ዙሪያ ስላላቸው ግንኙነቶች እንዲሁም የአባይንና የግብፅን ኢኮኖሚያዊ ትስስር እና ተያያዥ ጉዳዮችን…
Read 1067 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሰዓሊ ስዩም አያሌው የተሳሉ 27 ስዕሎች የተካተቱበትና “ጥልቅ ስሜትና እውነታ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የስዕል ኤግዚቢሽን፤ ባለፈው ሳምንት በጋለሪ ቶሞካ የተከፈተ ሲሆን ለአንድ ወር ተኩል ለተመልካች ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ታውቋል፡፡ የስዕል ኤግዚቢሽኑ፤ በዋናነት በዝቅተኛው የህብረተሰቡ እውነታዎች ላይ እንደሚያተኩር የጠቆሙት ሰዓሊው፤ በተለይም…
Read 941 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በግርማ ባልቻ ተፅፎ የተዘጋጀውና “ናይልና ግብፅ ኢኮኖሚያዊ ይዞታ፤ ከትላንት እስከ ዛሬ” የተሰኘው መፅሀፍ ሰሞኑን አንባቢዎች እጅ ደርሷል፡፡ በ138 ገፆች የተዘጋጀው መፅሀፉ፤ በናይልና በግብፅ አጠቃላይ ውዝግቦችና አሁን ግብፅና ኢትዮጵያ በወንዙ ዙሪያ ስላላቸው ግንኙነቶች እንዲሁም የአባይንና የግብፅን ኢኮኖሚያዊ ትስስር እና ተያያዥ ጉዳዮችን…
Read 1736 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በመጀመሪያ በእንግሊዝኛ ተሰርቶ፣ በአማርኛ ተተርጉሞ የተተረከው “የጥፋት ውሀ” የተሰኘ መንፈሳዊ ፊልም ነገ ከ8 ሰዓት ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሄራዊ የባህል ማእከል ይመረቃል፡፡ በእንግሊዝኛው “The Creation and the Flood” የተሰኘውን ይህን ፊልም ወደ አማርኛ በመተርጎም፣ በማዘጋጀት እና በዋና ተራኪነት የሰራው አርቲስት ፈለቀ የማር…
Read 2736 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በብርጋዴል ጀነራል ተስፋዬ ሀይለማርያም በ1997 ለመጀመሪያ ጊዜ ታትሞ ለንባብ የበቃው “የጦር ሜዳ ውሎ” መፅሃፍ፤ ለአራተኛ ጊዜ ታትሞ ለንባብ በቃ፡፡ በኢትዮጵያ ጦር ሰራዊት ውስጥ ለረጅም ጊዜ በተለያዩ ሀላፊነቶች ያገለገሉትና በምስራቅና በሰሜን ጦርነቶች አኩሪ ግዳጅ የፈፀሙት ብ/ጄራል ተስፋዬ ሀ/ማርያም፤ ከ10 አለቅነት ማዕረግ…
Read 2767 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና