ኪነ-ጥበባዊ ዜና
መሳይ ፕሮሞሽን ከመንሱር ጀማል ፕሮሞሽን ጋር በመሆን የፀረ “የፆታ ጥቃት” ዘመቻ ቀንን የተመለከተ ኪነጥባዊ ዝግጅት ትናንት ጠዋት በሀገር ፍቅር ትያትር ቤት አዳራሽ አቀረበ፡፡ “እኔንም ይመለከተኛል” በሚል መሪ ቃል በቀረበው ዝግጅት ግጥሞች፣ ወግ፣ መነባንብ፣ ሙዚቃዊ ድራማ እና ሥነቃሎች ቀርበዋል፡፡
Read 1723 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በብሩክ ገብረሚካኤል የተጻፈው “ንፋስ እና ንስር” የተሰኘ የግጥም መጽሐፍ ነገ ከምሽቱ 12 ሰዓት በጣይቱ ሆቴል ጃዝ አምባ አዳራሽ እንደሚመረቅ ገጣሚው ገለፀ፡፡ መጽሐፉ በ96 ገፆቹ፣ 77 ግጥሞች ይዟል፡፡ በኦላንድ ማተሚያ ቤት የታተመው መጽሐፍ በውጭ ሀገራት 20 ዶላር፣ በሀገር ውስጥ 35 ብር…
Read 1260 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአብነት ስሜ የተጻፈው ‘የኢትዮጵያ ኮከብ’ የተሰኘ ኮከብ ቆጠራ (አስትሮሎጂ) መጽሃፍ ባለፈው ሳምንት ለንባብ በቃ፡፡ በአምስት ዋና ዋና ክፍሎችና በአስራ ሰባት ምዕራፎች የተከፋፈለው ‘የኢትዮጵያ ኮከብ’፣ 132 ገጾች ያሉት ሲሆን የግለሰቦችን፣ የአገራትንና የዘመናትን ኮከቦች በተመለከተ ዝርዝር መረጃ ይዟል፡፡ በመጽሃፉ ውስጥ የ500 ታዋቂ…
Read 10340 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የነጭ ሪቫን ቀንን በተለያዩ የኪነጥበብ ዝግጅቶች እንደሚያከብር የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር አስታወቀ፡፡ በአሁኑ ወቅት የሚፈፀሙ የተለያዩ የጾታ ጥቃቶችን ለማስቆም ቃል የሚገባበት ቀን የሚዘከረው በአዲስ አበባ ራስ ሆቴል ትልቁ አዳራሽ፣ የፊታችን ሰኞ ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ሲሆን ፕሮግራሙ ወንድ የኪነጥበብ ባለሙያዎች…
Read 3716 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በግርማ ብርሃኑ የተጻፈውና ስለ ሰውነት ክፍሎች የውበት አጠባበቅ ዘዴዎች የሚያትተው “አንቺና ኮስሜቲክስ” የተሰኘ መጽሐፍ ታትሞ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ “በሀገራችን የሚታየው ልማዳዊ የኮስሜቲክስ አጠቃቀም በሕብረተሰባችን ጤናና ኢኮኖሚ ላይ እያደረሰ ያለው ጉዳት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል” የሚለው መጽሐፉ፤ የሥነልቦና፣ የሥነውበትና የሕክምና…
Read 2396 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲና ጋዜጠኛ ዮናስ አብርሃም የተፃፉ የግጥም ስብስቦችን ያካተተው “ሦስተኛው ዓይን” የተሰኘ መድበልና የዚሁ ጋዜጠኛ “ከዘጋቢው ጀርባ” የሚል ተጨማሪ መጽሐፍ ትናንት ምሽት በአክሱም ሆቴል ተመረቁ፡፡ ዮናስ አብርሃም በሬዲዮ ፋና በሚያቀርበው “ልብ ለልብ” የተሰኘ ዝግጅትና “ትንንሽ ፀሐዮች” ድራማ እንዲሁም በኤፍኤም አዲስ 97.1…
Read 1688 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና